ካናዳ እና አውስትራሊያ ለፍልስጤም ሀገርነት እውቅና ሰጡ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱካናዳ እና አውስትራሊያ ለፍልስጤም ሀገርነት እውቅና ሰጡ
ካናዳ እና አውስትራሊያ ለፍልስጤም ሀገርነት እውቅና ሰጡ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 21.09.2025
ሰብስክራይብ

ካናዳ እና አውስትራሊያ ለፍልስጤም ሀገርነት እውቅና ሰጡ

ኦታዋ ለእስራኤልም ሆነ ለፍልስጤም "ሰላማዊ መጪ ግዜ" እንደምትሻ ጠቅላይ ሚኒስትር ማርክ ካርኒ ተናግረዋል።

አውስትራሊያ ለፍልስጤም “ገለልተኛ እና ሉዓላዊ” ሀገርነት በይፋ እውቅና ሰጥታለች ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር አንቶኒ አልባኔሴ አስታውቀዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0