https://amh.sputniknews.africa
የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ የወንጀል መከላከል ቴክኖሎጂ ማበልፀግ የሚያስችል ስምምነት ተፈራረመ
የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ የወንጀል መከላከል ቴክኖሎጂ ማበልፀግ የሚያስችል ስምምነት ተፈራረመ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ የወንጀል መከላከል ቴክኖሎጂ ማበልፀግ የሚያስችል ስምምነት ተፈራረመ ተቋሙ ዱባይ ከሚገኘው ዳሊል ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኩባንያ ጋር አብሮ ለመሥራት የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርሟል። በስምምነቱ መሠረት ሁለቱ ተቋማት ለወንጀል... 21.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-21T16:07+0300
2025-09-21T16:07+0300
2025-09-21T16:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/15/1650477_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_b27bff840e0401bc21574ca9555078cb.jpg
የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ የወንጀል መከላከል ቴክኖሎጂ ማበልፀግ የሚያስችል ስምምነት ተፈራረመ ተቋሙ ዱባይ ከሚገኘው ዳሊል ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኩባንያ ጋር አብሮ ለመሥራት የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርሟል። በስምምነቱ መሠረት ሁለቱ ተቋማት ለወንጀል መከላከል፣ ለወንጀል ምርመራ እና ለኢንተለጀንስ አገልግሎት የሚውሉ ቴክኖሎጂዎችን በጋራ እንደሚያበለፅጉ እንዲሁም በአቅም ግንባታ ዙሪያ አብረው እንደሚሠሩ ተገልጿል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/15/1650477_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_d941014a8e9adb420b59f05ada4c4210.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ የወንጀል መከላከል ቴክኖሎጂ ማበልፀግ የሚያስችል ስምምነት ተፈራረመ
16:07 21.09.2025 (የተሻሻለ: 16:14 21.09.2025) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ የወንጀል መከላከል ቴክኖሎጂ ማበልፀግ የሚያስችል ስምምነት ተፈራረመ
ተቋሙ ዱባይ ከሚገኘው ዳሊል ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኩባንያ ጋር አብሮ ለመሥራት የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርሟል።
በስምምነቱ መሠረት ሁለቱ ተቋማት ለወንጀል መከላከል፣ ለወንጀል ምርመራ እና ለኢንተለጀንስ አገልግሎት የሚውሉ ቴክኖሎጂዎችን በጋራ እንደሚያበለፅጉ እንዲሁም በአቅም ግንባታ ዙሪያ አብረው እንደሚሠሩ ተገልጿል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X