https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ ቀጣዩን የሰው ሠራሽ አስተውህሎት መሪ ትውልድ አስመረቀች
ኢትዮጵያ ቀጣዩን የሰው ሠራሽ አስተውህሎት መሪ ትውልድ አስመረቀች
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ ቀጣዩን የሰው ሠራሽ አስተውህሎት መሪ ትውልድ አስመረቀች የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ለአራተኛ ዙር ባዘጋጀው ዓመታዊ የኤ.አይ የታዳጊዎች የክረምት ሥልጠና 300 ታዳጊዎች ተሳትፈዋል።ተማሪዎቹ በኮምፒዩተር ቪዥን፣ ኤ.አይ... 21.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-21T13:52+0300
2025-09-21T13:52+0300
2025-09-21T13:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/15/1648860_0:26:1024:602_1920x0_80_0_0_c5ad6666a6dcd791f52b85ccc4e51ed9.jpg
ኢትዮጵያ ቀጣዩን የሰው ሠራሽ አስተውህሎት መሪ ትውልድ አስመረቀች የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ለአራተኛ ዙር ባዘጋጀው ዓመታዊ የኤ.አይ የታዳጊዎች የክረምት ሥልጠና 300 ታዳጊዎች ተሳትፈዋል።ተማሪዎቹ በኮምፒዩተር ቪዥን፣ ኤ.አይ ቤዚክስ፣ ፕሮግራሚንግ፣ ሮቦቲክስ፣ ማሽን ለርኒንግ እና በተፈጥሮ ቋንቋ ቅንብር መስኮች ዙሪያ ለሁለት ወራት ሥልጠና እንደወሰዱ የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ገልጿል።ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በመርሃ ግብሩ ወቅት ባስተላለፉት መልዕክት "ሥልጠናው ሀገራችንን በማይቀረው የኤ.አይ አብዮት ውስጥ ተወዳዳሪ ለማድረግ አስቻይ ነው" ብለዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/15/1648860_94:0:930:627_1920x0_80_0_0_d61f477fee3bdbeabd4cd49d5e82f306.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ ቀጣዩን የሰው ሠራሽ አስተውህሎት መሪ ትውልድ አስመረቀች
13:52 21.09.2025 (የተሻሻለ: 13:54 21.09.2025) ኢትዮጵያ ቀጣዩን የሰው ሠራሽ አስተውህሎት መሪ ትውልድ አስመረቀች
የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ለአራተኛ ዙር ባዘጋጀው ዓመታዊ የኤ.አይ የታዳጊዎች የክረምት ሥልጠና 300 ታዳጊዎች ተሳትፈዋል።
ተማሪዎቹ በኮምፒዩተር ቪዥን፣ ኤ.አይ ቤዚክስ፣ ፕሮግራሚንግ፣ ሮቦቲክስ፣ ማሽን ለርኒንግ እና በተፈጥሮ ቋንቋ ቅንብር መስኮች ዙሪያ ለሁለት ወራት ሥልጠና እንደወሰዱ የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ገልጿል።
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በመርሃ ግብሩ ወቅት ባስተላለፉት መልዕክት "ሥልጠናው ሀገራችንን በማይቀረው የኤ.አይ አብዮት ውስጥ ተወዳዳሪ ለማድረግ አስቻይ ነው" ብለዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X