https://amh.sputniknews.africa
የሞሪሸስ ማዕከላዊ ባንክ ገዥ በጠቅላይ ሚኒስትሩ ጥያቄ በሚቀጥለው ሳምንት ኃላፊነታቸው ይለቃሉ
የሞሪሸስ ማዕከላዊ ባንክ ገዥ በጠቅላይ ሚኒስትሩ ጥያቄ በሚቀጥለው ሳምንት ኃላፊነታቸው ይለቃሉ
Sputnik አፍሪካ
የሞሪሸስ ማዕከላዊ ባንክ ገዥ በጠቅላይ ሚኒስትሩ ጥያቄ በሚቀጥለው ሳምንት ኃላፊነታቸው ይለቃሉየራማ ሲታነን ብቃት እንደማይክዱ የጠቀሱት ጠቅላይ ሚኒስትር ናቪን ራምጎላም፤ በሞሪሸስ ባንክ ያለው ሁኔታ "ተቀባይነት የለውም" በማለት... 21.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-21T10:08+0300
2025-09-21T10:08+0300
2025-09-21T10:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/15/1645705_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_8221355ad71814db92d2d58cea2af18b.jpg
የሞሪሸስ ማዕከላዊ ባንክ ገዥ በጠቅላይ ሚኒስትሩ ጥያቄ በሚቀጥለው ሳምንት ኃላፊነታቸው ይለቃሉየራማ ሲታነን ብቃት እንደማይክዱ የጠቀሱት ጠቅላይ ሚኒስትር ናቪን ራምጎላም፤ በሞሪሸስ ባንክ ያለው ሁኔታ "ተቀባይነት የለውም" በማለት "መረጋጋትን ለመመለስ" መልቀቂያውን እንደጠየቁ ተናግረዋል። ሰኞ አዲስ ምክትል አስተዳዳሪ ቦታውን እንደሚይዝ በቀጣይም አዲስ ገዥለመሾም ማቀዳቸውን አስታውቀዋል። በሰው ሠራሽ አስተውህሎት የመነጨ ምሥልበእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/15/1645705_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_f3a1554a2e6bffdbb083d8da6c9ead47.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የሞሪሸስ ማዕከላዊ ባንክ ገዥ በጠቅላይ ሚኒስትሩ ጥያቄ በሚቀጥለው ሳምንት ኃላፊነታቸው ይለቃሉ
10:08 21.09.2025 (የተሻሻለ: 10:14 21.09.2025) የሞሪሸስ ማዕከላዊ ባንክ ገዥ በጠቅላይ ሚኒስትሩ ጥያቄ በሚቀጥለው ሳምንት ኃላፊነታቸው ይለቃሉ
የራማ ሲታነን ብቃት እንደማይክዱ የጠቀሱት ጠቅላይ ሚኒስትር ናቪን ራምጎላም፤ በሞሪሸስ ባንክ ያለው ሁኔታ "ተቀባይነት የለውም" በማለት "መረጋጋትን ለመመለስ" መልቀቂያውን እንደጠየቁ ተናግረዋል።
ሰኞ አዲስ ምክትል አስተዳዳሪ ቦታውን እንደሚይዝ በቀጣይም አዲስ ገዥ
ለመሾም ማቀዳቸውን አስታውቀዋል።
በሰው ሠራሽ አስተውህሎት የመነጨ ምሥል
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X