https://amh.sputniknews.africa
የኢትዮጵያ አየር መንገድ እስከ 2040 የመንገደኛ እና የጭነት መዳረሻዎቹን ወደ 303 ለማድረስ ማቀዱን ይፋ አደረገ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ እስከ 2040 የመንገደኛ እና የጭነት መዳረሻዎቹን ወደ 303 ለማድረስ ማቀዱን ይፋ አደረገ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ እስከ 2040 የመንገደኛ እና የጭነት መዳረሻዎቹን ወደ 303 ለማድረስ ማቀዱን ይፋ አደረገ አየር መንገዱ በ303 አውሮፕላኖች በየዓመቱ 63.9 ሚሊዮን መንገደኞችን እና 1.9 ሚሊዮን ቶን ጭነት ለማጓጓዝም አቅዷል። ማስፋፊያው... 20.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-20T14:40+0300
2025-09-20T14:40+0300
2025-09-20T14:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/14/1637891_0:6:1280:726_1920x0_80_0_0_c24427b7ffe3d3d087ad35ceae6e241a.jpg
 የኢትዮጵያ አየር መንገድ እስከ 2040 የመንገደኛ እና የጭነት መዳረሻዎቹን ወደ 303 ለማድረስ ማቀዱን ይፋ አደረገ አየር መንገዱ በ303 አውሮፕላኖች በየዓመቱ 63.9 ሚሊዮን መንገደኞችን እና 1.9 ሚሊዮን ቶን ጭነት ለማጓጓዝም አቅዷል።  ማስፋፊያው በቅርቡ ግንባታው ከሚጀመረው ግዙፍ የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ጋር የተያያዘ እንደሆነ የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙኃን ዘግቧል።  አየር መንገዱ በአሁኑ ወቅት ከ160 በላይ ዓለም አቀፍ እና የሀገር ውስጥ መዳረሻዎች አሉት። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X
Sputnik አፍሪካ
 feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
       2025
Sputnik አፍሪካ
 feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
       ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
 feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
        https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/14/1637891_153:0:1128:731_1920x0_80_0_0_a5906d6ee91036fc70f2e1ee45f7ac82.jpgSputnik አፍሪካ
 feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
       sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኢትዮጵያ አየር መንገድ እስከ 2040 የመንገደኛ እና የጭነት መዳረሻዎቹን ወደ 303 ለማድረስ ማቀዱን ይፋ አደረገ
14:40 20.09.2025  (የተሻሻለ: 14:44 20.09.2025)  የኢትዮጵያ አየር መንገድ እስከ 2040 የመንገደኛ እና የጭነት መዳረሻዎቹን ወደ 303 ለማድረስ ማቀዱን ይፋ አደረገ 
አየር መንገዱ በ303 አውሮፕላኖች በየዓመቱ 63.9 ሚሊዮን መንገደኞችን እና 1.9 ሚሊዮን ቶን ጭነት ለማጓጓዝም አቅዷል። 
 ማስፋፊያው በቅርቡ ግንባታው ከሚጀመረው ግዙፍ የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ጋር የተያያዘ እንደሆነ የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙኃን ዘግቧል። 
 አየር መንገዱ በአሁኑ ወቅት ከ160 በላይ ዓለም አቀፍ እና የሀገር ውስጥ መዳረሻዎች አሉት።
 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X