https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ ለመጀመሪያው ሀገር አቀፍ የተቀናጀ ማገገሚያ ማዕከል ግንባታ የመሠረት ድንጋይ ጣለች
ኢትዮጵያ ለመጀመሪያው ሀገር አቀፍ የተቀናጀ ማገገሚያ ማዕከል ግንባታ የመሠረት ድንጋይ ጣለች
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ ለመጀመሪያው ሀገር አቀፍ የተቀናጀ ማገገሚያ ማዕከል ግንባታ የመሠረት ድንጋይ ጣለች የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባግንባታውን በኢትዮጵያ የአካል ድጋፍ ጉዳት አገልግሎት ገፈርሳ ሳይት አስጀምረዋል። የተቀናጀ ማገገሚያ ተቋሙ፦ የአዕምሮ እና... 20.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-20T13:31+0300
2025-09-20T13:31+0300
2025-09-20T13:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/14/1637212_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_0ef3a04841c42854d91494973b5a57df.jpg
 ኢትዮጵያ ለመጀመሪያው ሀገር አቀፍ የተቀናጀ ማገገሚያ ማዕከል ግንባታ የመሠረት ድንጋይ ጣለች የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባግንባታውን በኢትዮጵያ የአካል ድጋፍ ጉዳት አገልግሎት ገፈርሳ ሳይት አስጀምረዋል። የተቀናጀ ማገገሚያ ተቋሙ፦  የአዕምሮ እና የአካል ጉዳት ማገገሚያ፣  የአካል ድጋፍ ቴክኖሎጂ መፍለቂያ፣ የሥልጠና፣ የትምህርትና የባለሙያዎች አቅም ግንባታ ማዕከል በመሆን ያገለግላል ተብሏል። የማዕከሉ ሙሉ የግንባታ ወጪ በመንግሥት እንደሚሸፈን ከጤና ሚኒስቴር የተገኘው መረጃ ያሳያል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X
Sputnik አፍሪካ
 feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
       2025
Sputnik አፍሪካ
 feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
       ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
 feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
        https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/14/1637212_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_24de239eef9fd1c43b9b36d88efc2721.jpgSputnik አፍሪካ
 feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
       sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ ለመጀመሪያው ሀገር አቀፍ የተቀናጀ ማገገሚያ ማዕከል ግንባታ የመሠረት ድንጋይ ጣለች
13:31 20.09.2025  (የተሻሻለ: 13:54 20.09.2025)  ኢትዮጵያ ለመጀመሪያው ሀገር አቀፍ የተቀናጀ ማገገሚያ ማዕከል ግንባታ የመሠረት ድንጋይ ጣለች 
የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ
ግንባታውን በኢትዮጵያ የአካል ድጋፍ ጉዳት አገልግሎት ገፈርሳ ሳይት አስጀምረዋል። 
የተቀናጀ ማገገሚያ ተቋሙ፦ 
 የአዕምሮ እና የአካል ጉዳት ማገገሚያ፣ 
 የአካል ድጋፍ ቴክኖሎጂ መፍለቂያ፣
 የሥልጠና፣ የትምህርትና የባለሙያዎች አቅም ግንባታ ማዕከል በመሆን ያገለግላል ተብሏል። 
የማዕከሉ ሙሉ የግንባታ ወጪ በመንግሥት እንደሚሸፈን ከጤና ሚኒስቴር የተገኘው መረጃ ያሳያል።
 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X