የኢትዮጵያ አቪዬሸን ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ መስኮች 1 ሺህ 103 ሠልጣኞችን አስመረቀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየኢትዮጵያ አቪዬሸን ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ መስኮች 1 ሺህ 103 ሠልጣኞችን አስመረቀ
የኢትዮጵያ አቪዬሸን ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ መስኮች 1 ሺህ 103 ሠልጣኞችን አስመረቀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 20.09.2025
ሰብስክራይብ

የኢትዮጵያ አቪዬሸን ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ መስኮች 1 ሺህ 103 ሠልጣኞችን አስመረቀ 

ከተመራቂዎቹ ውስጥ 41 በአብራሪነት፣ 343 በአውሮፕላን ጥገና፣ 524 በበረራ አስተናጋጅነት እና 195 በትኬትና በሌሎች ዘርፎች የሠለጠኑ እንደሆኑ ተጠቁሟል።

ከኢትዮጵያ በተጨማሪ ከአንጎላ፣ ከቤኒን፣ ከካሜሩን፣ ከቻድ፣ ከጋቦን፣ ከጋና፣ ከናይጄሪያ እና ከሌሎች የአፍሪካ ሀገራት የተውጣጡ ሠልጣኞችም ተመርቀዋል።

“መጭው የአፍሪካ አቪዬሽን አንፀባራቂ ነው። የመንገዱ ቀያሾችም እናንተ ናችሁ” ሲሉ በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት አቶ ላእከ ታደሰ ተናግረዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የኢትዮጵያ አቪዬሸን ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ መስኮች 1 ሺህ 103 ሠልጣኞችን አስመረቀ - Sputnik አፍሪካ
1/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የኢትዮጵያ አቪዬሸን ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ መስኮች 1 ሺህ 103 ሠልጣኞችን አስመረቀ - Sputnik አፍሪካ
2/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የኢትዮጵያ አቪዬሸን ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ መስኮች 1 ሺህ 103 ሠልጣኞችን አስመረቀ - Sputnik አፍሪካ
3/3
1/3
2/3
3/3
አዳዲስ ዜናዎች
0