https://amh.sputniknews.africa
የቡርኪና ፋሶ ፕሬዝዳንት ኢብራሂም ትራኦሬ የሳህል ሀገራት ኮንፌዴሬሽን ፓርላማ ረቂቅ የሕግ ሰነድን ተረከቡ
የቡርኪና ፋሶ ፕሬዝዳንት ኢብራሂም ትራኦሬ የሳህል ሀገራት ኮንፌዴሬሽን ፓርላማ ረቂቅ የሕግ ሰነድን ተረከቡ
Sputnik አፍሪካ
የቡርኪና ፋሶ ፕሬዝዳንት ኢብራሂም ትራኦሬ የሳህል ሀገራት ኮንፌዴሬሽን ፓርላማ ረቂቅ የሕግ ሰነድን ተረከቡ ርክክቡ የጥምረቱ ሀገራት የፓርላማ ኃላፊዎች በዋጋዱጉ ረቂቁን ለማዳበር ካካሄዱት ስብሰባ በኋላ እንደተከናወነ የቡርኪናቤ ፕሬዝዳንት ጽ/ቤት... 20.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-20T10:11+0300
2025-09-20T10:11+0300
2025-09-20T10:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/14/1633664_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_0c85ae6f411c23f8f0f9460231f0df4e.jpg
የቡርኪና ፋሶ ፕሬዝዳንት ኢብራሂም ትራኦሬ የሳህል ሀገራት ኮንፌዴሬሽን ፓርላማ ረቂቅ የሕግ ሰነድን ተረከቡ ርክክቡ የጥምረቱ ሀገራት የፓርላማ ኃላፊዎች በዋጋዱጉ ረቂቁን ለማዳበር ካካሄዱት ስብሰባ በኋላ እንደተከናወነ የቡርኪናቤ ፕሬዝዳንት ጽ/ቤት አስታውቀዋል። የኮንፌዴሬሽን ፓርላማው ግቦች፦ 🟠 ለክልላዊ ተግዳሮቶች የተቀናጀ ምላሽ መስጠት፣🟠 ለጋራ አስተዳደር መሠረት መጣል፣🟠 እንደ ደህንነት ባሉ ቁልፍ ጉዳዮች ላይ ትብብርን ማጠናከር፣🟠 የተፈጥሮ ሀብት አስተዳደር።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/14/1633664_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_f0ca38c7ead9d911c9fa80339db270cb.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የቡርኪና ፋሶ ፕሬዝዳንት ኢብራሂም ትራኦሬ የሳህል ሀገራት ኮንፌዴሬሽን ፓርላማ ረቂቅ የሕግ ሰነድን ተረከቡ
10:11 20.09.2025 (የተሻሻለ: 10:14 20.09.2025) የቡርኪና ፋሶ ፕሬዝዳንት ኢብራሂም ትራኦሬ የሳህል ሀገራት ኮንፌዴሬሽን ፓርላማ ረቂቅ የሕግ ሰነድን ተረከቡ
ርክክቡ የጥምረቱ ሀገራት የፓርላማ ኃላፊዎች በዋጋዱጉ ረቂቁን ለማዳበር ካካሄዱት ስብሰባ በኋላ እንደተከናወነ የቡርኪናቤ ፕሬዝዳንት ጽ/ቤት አስታውቀዋል።
የኮንፌዴሬሽን ፓርላማው ግቦች፦
🟠 ለክልላዊ ተግዳሮቶች የተቀናጀ ምላሽ መስጠት፣
🟠 ለጋራ አስተዳደር መሠረት መጣል፣
🟠 እንደ ደህንነት ባሉ ቁልፍ ጉዳዮች ላይ ትብብርን ማጠናከር፣
🟠 የተፈጥሮ ሀብት አስተዳደር።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X