https://amh.sputniknews.africa/20250919/1627747.html
የቦትስዋና አትሌት በወንዶች የዓለም ሻምፒዮና ታሪክ ለሀገሩ የመጀመሪያውን የወርቅ ሜዳሊያ በቶኪዮ አሸነፈ
የቦትስዋና አትሌት በወንዶች የዓለም ሻምፒዮና ታሪክ ለሀገሩ የመጀመሪያውን የወርቅ ሜዳሊያ በቶኪዮ አሸነፈ
Sputnik አፍሪካ
የቦትስዋና አትሌት በወንዶች የዓለም ሻምፒዮና ታሪክ ለሀገሩ የመጀመሪያውን የወርቅ ሜዳሊያ በቶኪዮ አሸነፈ የ21 ዓመቱ ኮለን ከቢናትሺፒ፤ የ400 ሜትር ፍጻሜን ለሀገሩ ክብረ ወሰን እና የውድድሩ ፈጣን የሆነ 43.53 ሰከንድ ሰዓት በማስመዝገብ... 19.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-19T17:58+0300
2025-09-19T17:58+0300
2025-09-19T18:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/13/1627250_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_0f4c9bc813a8e5b78ea7dbeb351cb125.jpg
የቦትስዋና አትሌት በወንዶች የዓለም ሻምፒዮና ታሪክ ለሀገሩ የመጀመሪያውን የወርቅ ሜዳሊያ በቶኪዮ አሸነፈ የ21 ዓመቱ ኮለን ከቢናትሺፒ፤ የ400 ሜትር ፍጻሜን ለሀገሩ ክብረ ወሰን እና የውድድሩ ፈጣን የሆነ 43.53 ሰከንድ ሰዓት በማስመዝገብ አሸንፏል። የከቢናትሺፒ ድል ከትሪኒዳድ እና ቶቤጎ ተወላጁ ጄሪም ሪቻርድስ ጋር በተደረገ ፉክክር የተገኘ ሲሆን ሪቻርድስ የብር ሜዳሊያውን 43.72 ሰከንድ በሆነ ሰዓት በማጠናቀቅ አግኝቷል። ባያፖ ንዶሪ 44.20 ሰከንድ በማስመዝገብ አጠናቆ ለቦስተዋና ከወርቅ በተጨማሪ የነሐስ ሜዳሊያ አስገኝቷል፡፡ "ይህ የመጀመሪያ ድሌ ነው እና ከፍተኛ ስሜት አለው" ሲል ከቢናትሺፒ ለጋዜጠኞች ተናግሯል። "በሀገረ አቀፍ ደረጃ ክብረ ወሰን እና የዓለምን ፈጣን ሰዓት ማስመዝገብ መቻሌ ድንቅ ነው" ብሏል።በእንግሊዝኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/13/1627250_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_60e17d6623f7dd86701ffa013117ac8d.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የቦትስዋና አትሌት በወንዶች የዓለም ሻምፒዮና ታሪክ ለሀገሩ የመጀመሪያውን የወርቅ ሜዳሊያ በቶኪዮ አሸነፈ
17:58 19.09.2025 (የተሻሻለ: 18:04 19.09.2025) የቦትስዋና አትሌት በወንዶች የዓለም ሻምፒዮና ታሪክ ለሀገሩ የመጀመሪያውን የወርቅ ሜዳሊያ በቶኪዮ አሸነፈ
የ21 ዓመቱ ኮለን ከቢናትሺፒ፤ የ400 ሜትር ፍጻሜን ለሀገሩ ክብረ ወሰን እና የውድድሩ ፈጣን የሆነ 43.53 ሰከንድ ሰዓት በማስመዝገብ አሸንፏል።
የከቢናትሺፒ ድል ከትሪኒዳድ እና ቶቤጎ ተወላጁ ጄሪም ሪቻርድስ ጋር በተደረገ ፉክክር የተገኘ ሲሆን ሪቻርድስ የብር ሜዳሊያውን 43.72 ሰከንድ በሆነ ሰዓት በማጠናቀቅ አግኝቷል።
ባያፖ ንዶሪ 44.20 ሰከንድ በማስመዝገብ አጠናቆ ለቦስተዋና ከወርቅ በተጨማሪ የነሐስ ሜዳሊያ አስገኝቷል፡፡
"ይህ የመጀመሪያ ድሌ ነው እና ከፍተኛ ስሜት አለው" ሲል ከቢናትሺፒ ለጋዜጠኞች ተናግሯል። "በሀገረ አቀፍ ደረጃ ክብረ ወሰን እና የዓለምን ፈጣን ሰዓት ማስመዝገብ መቻሌ ድንቅ ነው" ብሏል።
በእንግሊዝኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X