https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ አዲስ የማዕከላዊ ባንክ ገዥ ሾመች
ኢትዮጵያ አዲስ የማዕከላዊ ባንክ ገዥ ሾመች
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ አዲስ የማዕከላዊ ባንክ ገዥ ሾመችየቀድሞው አስተዳዳሪ ማሞ ምህረቱ በፈቃዳቸው ኃላፊነታቸውን መልቀቃቸውን ተከትሎ የገንዘብ ሚኒስቴር ዴኤታ እዮብ ተካልኝ በምትካቸው ተሹመዋል።ከመስከረም 9 ቀን ጀምሮ ዶ/ር እዮብ ተካልኝ የብሔራዊ ባንክ ገዥ፤... 19.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-19T17:04+0300
2025-09-19T17:04+0300
2025-09-19T17:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/13/1626391_0:73:1280:793_1920x0_80_0_0_3b48e0a9d82a35d1ff45351bc172eb40.jpg
ኢትዮጵያ አዲስ የማዕከላዊ ባንክ ገዥ ሾመችየቀድሞው አስተዳዳሪ ማሞ ምህረቱ በፈቃዳቸው ኃላፊነታቸውን መልቀቃቸውን ተከትሎ የገንዘብ ሚኒስቴር ዴኤታ እዮብ ተካልኝ በምትካቸው ተሹመዋል።ከመስከረም 9 ቀን ጀምሮ ዶ/ር እዮብ ተካልኝ የብሔራዊ ባንክ ገዥ፤ ወ/ሮ እናታለም መለስ ደግሞ በሚኒስትር ማዕረግ የመንግሥት ኮሚኒኬሽን አገልግሎት ኃላፊነት መሾማቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አስታውቋል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/13/1626391_63:0:1218:866_1920x0_80_0_0_b7e890798cdeed4ef53b4fbe53490b34.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ አዲስ የማዕከላዊ ባንክ ገዥ ሾመች
17:04 19.09.2025 (የተሻሻለ: 17:14 19.09.2025) ኢትዮጵያ አዲስ የማዕከላዊ ባንክ ገዥ ሾመች
የቀድሞው አስተዳዳሪ ማሞ ምህረቱ በፈቃዳቸው ኃላፊነታቸውን መልቀቃቸውን ተከትሎ የገንዘብ ሚኒስቴር ዴኤታ እዮብ ተካልኝ በምትካቸው ተሹመዋል።
ከመስከረም 9 ቀን ጀምሮ ዶ/ር እዮብ ተካልኝ የብሔራዊ ባንክ ገዥ፤ ወ/ሮ እናታለም መለስ ደግሞ በሚኒስትር ማዕረግ የመንግሥት ኮሚኒኬሽን አገልግሎት ኃላፊነት መሾማቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አስታውቋል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X