https://amh.sputniknews.africa
ከአፍሪካ ሀገራት የተወጣጡ ልዑካን ለትምህርት ጉብኝት ክሬሚያ ገቡ
ከአፍሪካ ሀገራት የተወጣጡ ልዑካን ለትምህርት ጉብኝት ክሬሚያ ገቡ
Sputnik አፍሪካ
ከአፍሪካ ሀገራት የተወጣጡ ልዑካን ለትምህርት ጉብኝት ክሬሚያ ገቡ ልዑካ ከማሊ፣ ቡርኪና ፋሶ እና ኒጀር የተወጣጡ አምባሳደሮችን ያካተተ መሆኑን በሲምፈሮፖል የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ተወካይ አርቴም ቤሬዞቭስኪ ለስፑትኒክ ተናግረዋል፡፡ "የልዑክ... 19.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-19T13:11+0300
2025-09-19T13:11+0300
2025-09-19T13:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/13/1622253_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_3bba63591e1112b23dd7de66a551c60a.jpg
ከአፍሪካ ሀገራት የተወጣጡ ልዑካን ለትምህርት ጉብኝት ክሬሚያ ገቡ ልዑካ ከማሊ፣ ቡርኪና ፋሶ እና ኒጀር የተወጣጡ አምባሳደሮችን ያካተተ መሆኑን በሲምፈሮፖል የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ተወካይ አርቴም ቤሬዞቭስኪ ለስፑትኒክ ተናግረዋል፡፡ "የልዑክ ቡድኑ ዓላማ በክሬሚያ ሪፐብሊክ እና በሚወክሏቸው ሀገራት መካከል ያለውን የኢኮኖሚ እና የቱሪዝም አቅም ማስተዋወቅ እንዲሁም የጋራ የትብብር ጉዳዮችን መገምገም ነው" ብለዋል።በእንግሊዝኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/13/1622253_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_25a656a44311f86b94769c795e70133b.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ከአፍሪካ ሀገራት የተወጣጡ ልዑካን ለትምህርት ጉብኝት ክሬሚያ ገቡ
13:11 19.09.2025 (የተሻሻለ: 13:14 19.09.2025) ከአፍሪካ ሀገራት የተወጣጡ ልዑካን ለትምህርት ጉብኝት ክሬሚያ ገቡ
ልዑካ ከማሊ፣ ቡርኪና ፋሶ እና ኒጀር የተወጣጡ አምባሳደሮችን ያካተተ መሆኑን በሲምፈሮፖል የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ተወካይ አርቴም ቤሬዞቭስኪ ለስፑትኒክ ተናግረዋል፡፡
"የልዑክ ቡድኑ ዓላማ በክሬሚያ ሪፐብሊክ እና በሚወክሏቸው ሀገራት መካከል ያለውን የኢኮኖሚ እና የቱሪዝም አቅም ማስተዋወቅ እንዲሁም የጋራ የትብብር ጉዳዮችን መገምገም ነው" ብለዋል።
በእንግሊዝኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X