https://amh.sputniknews.africa
የዓለም ባንክ አፍሪካን ችላ ማለት የዘረኝነትና የቅኝ አገዛዝ አስተሳሰብ ቀጣይነት ማሳያ ነው - ተንታኝ
የዓለም ባንክ አፍሪካን ችላ ማለት የዘረኝነትና የቅኝ አገዛዝ አስተሳሰብ ቀጣይነት ማሳያ ነው - ተንታኝ
Sputnik አፍሪካ
የዓለም ባንክ አፍሪካን ችላ ማለት የዘረኝነትና የቅኝ አገዛዝ አስተሳሰብ ቀጣይነት ማሳያ ነው - ተንታኝ አህጉሪቱ ከዩክሬን ጋር ሲነጻጸር በቂ የገንዘብ ድጋፍ አለማግኘቷም የአጋጣሚ ጉዳይ አይደለም ሲሉ የአፍሪካ ነጻነት ተቋም ፕሬዝዳንት ፍራንክሊን... 19.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-19T12:41+0300
2025-09-19T12:41+0300
2025-09-19T12:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/13/1622015_4:0:1277:716_1920x0_80_0_0_cf7443be21b6522604e069b2d640d5de.jpg
የዓለም ባንክ አፍሪካን ችላ ማለት የዘረኝነትና የቅኝ አገዛዝ አስተሳሰብ ቀጣይነት ማሳያ ነው - ተንታኝ አህጉሪቱ ከዩክሬን ጋር ሲነጻጸር በቂ የገንዘብ ድጋፍ አለማግኘቷም የአጋጣሚ ጉዳይ አይደለም ሲሉ የአፍሪካ ነጻነት ተቋም ፕሬዝዳንት ፍራንክሊን ንያምሲ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። "አፍሪካ ብትለማ ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት አልያም ከዓለም ባንክ ብድር አያስፈልጋትም ነበር። አፍሪካ የሚሰጣት የገንዘብ ድጋፍ አነስተኛ የሆነው አለመረጋጋቷ አህጉሪቱን ለመበዝበዝ ወሳኝ ሁኔታ ስለሆነ ነው" ብለዋል። 🪖 የዓለም ባንክ ለዩክሬን ቅድሚያ የሰጠበት የተለየ ምክንያት፤ የምዕራባውያንን ወታደራዊ-ኢንዱስትሪ ተቋማት በገንዘብ ለመደገፍ ነው ሲሉ ከሰዋል። "ዩክሬን፤ ምዕራባውያን ወደ ሰፊዋ ሩሲያ እና በኋላም ወደ ቻይና ለመጠጋትና የሀገራቱን ስትራቴጂካዊ ሀብት ለመንጠቅ የሚጠቀሙባት 'የትሮይ ፈረስ' ናት" ሲሉም አክለዋል።በእንግሊዝኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/13/1622015_163:0:1118:716_1920x0_80_0_0_44710af9f6e9842d95d49612f1f03ab3.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የዓለም ባንክ አፍሪካን ችላ ማለት የዘረኝነትና የቅኝ አገዛዝ አስተሳሰብ ቀጣይነት ማሳያ ነው - ተንታኝ
12:41 19.09.2025 (የተሻሻለ: 12:44 19.09.2025) የዓለም ባንክ አፍሪካን ችላ ማለት የዘረኝነትና የቅኝ አገዛዝ አስተሳሰብ ቀጣይነት ማሳያ ነው - ተንታኝ
አህጉሪቱ ከዩክሬን ጋር ሲነጻጸር በቂ የገንዘብ ድጋፍ አለማግኘቷም የአጋጣሚ ጉዳይ አይደለም ሲሉ የአፍሪካ ነጻነት ተቋም ፕሬዝዳንት ፍራንክሊን ንያምሲ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
"አፍሪካ ብትለማ ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት አልያም ከዓለም ባንክ ብድር አያስፈልጋትም ነበር። አፍሪካ የሚሰጣት የገንዘብ ድጋፍ አነስተኛ የሆነው አለመረጋጋቷ አህጉሪቱን ለመበዝበዝ ወሳኝ ሁኔታ ስለሆነ ነው" ብለዋል።
🪖 የዓለም ባንክ ለዩክሬን ቅድሚያ የሰጠበት የተለየ ምክንያት፤ የምዕራባውያንን ወታደራዊ-ኢንዱስትሪ ተቋማት በገንዘብ ለመደገፍ ነው ሲሉ ከሰዋል።
"ዩክሬን፤ ምዕራባውያን ወደ ሰፊዋ ሩሲያ እና በኋላም ወደ ቻይና ለመጠጋትና የሀገራቱን ስትራቴጂካዊ ሀብት ለመንጠቅ የሚጠቀሙባት 'የትሮይ ፈረስ' ናት" ሲሉም አክለዋል።
በእንግሊዝኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X