СВО - Sputnik አፍሪካ

የልዩ ወታደራዊ ኦፕሬሽን መነሻ፤ የዩክሬን ግጭት ታሪክ

መፈንቅለ መንግሥት
እ.አ.አ በህዳር 2013 የዩክሬን ፕሬዝዳንት ቪክቶር ያኑኮቪች ከሩሲያ ጋር ያለው ግንኙነት እንዳይቋረጥ በመፍራት ከአውሮፓ ህብረት ጋር የትብብር ስምምነትን ለመፈረም አሻፈረኝ አሉ። ይህ ውሳኔ በኪዬቭ መጠነ ሰፊ ተቃውሞ አስነሳ።
በፀጥታ ኃይሎች እና በአብዛኛው አክራሪ ብሔርተኞች በሆኑ ተቃዋሚዎች መካከል ለወራት የዘለቀው ፍጥጫ፤ ዩሮሜይዳን በመባል የሚታወቀው ክስተት፤ በደርዘን የሚቆጠሩ ሰዎችን ሞት እና መፈንቅለ መንግሥት አስከትሏል።
እ.አ.አ የካቲት 22 ምሽት ዩሮሜይዳን አክቲቪስቶች ፓርላማውን፣ የፕሬዝዳንቱን ፅ/ቤት እና የመንግሥት ህንፃዎችን ተቆጣጠሩ። መፈንቅለ መንግሥቱንም ተከትሎ ሥልጣኑ ወደ ተቃዋሚዎች እጅ ገባ። ሕጋዊው ፕሬዝዳንት ቪክቶር ያኑኮቪች በአስቸኳይ ወደ ሩሲያ ለመሸሽ ተገደዱ።
የፖሊስ አባላት በኪየቭ በሚገኘው ማይዳን ነዛሌዥኖስቲ አደባባይ ላይ ይታያሉ፣ እዚያም በተቃዋሚዎችና በፖሊስ መካከል ግጭት ተቀስቅሷል - Sputnik አፍሪካ
የፖሊስ አባላት በኪየቭ በሚገኘው ማይዳን ነዛሌዥኖስቲ አደባባይ ላይ ይታያሉ፣ እዚያም በተቃዋሚዎችና በፖሊስ መካከል ግጭት ተቀስቅሷል
የፖሊስ አባላት በኪየቭ መሃል ከተማ በተካሄደው ግጭት ወቅት - Sputnik አፍሪካ
የፖሊስ አባላት በኪየቭ መሃል ከተማ በተካሄደው ግጭት ወቅት
የአውሮፓ ህብረት ውህደት ደጋፊ ሰልፎች ተሳታፊ በኪየቭ ግሩሼቭስኮጎ ጎዳና ላይ ይታያል - Sputnik አፍሪካ
የአውሮፓ ህብረት ውህደት ደጋፊ ሰልፎች ተሳታፊ በኪየቭ ግሩሼቭስኮጎ ጎዳና ላይ ይታያል
ፖሊስ አባላት በኪየቭ በሚገኘው ማይዳን ነዛሌዥኖስቲ አደባባይ ላይ ይታያሉ፣ በዚያም በተቃዋሚዎችና በፖሊስ መካከል ግጭት ተቀስቅሷል - Sputnik አፍሪካ
ፖሊስ አባላት በኪየቭ በሚገኘው ማይዳን ነዛሌዥኖስቲ አደባባይ ላይ ይታያሉ፣ በዚያም በተቃዋሚዎችና በፖሊስ መካከል ግጭት ተቀስቅሷል
1.
የፖሊስ አባላት በኪየቭ በሚገኘው ማይዳን ነዛሌዥኖስቲ አደባባይ ላይ ይታያሉ፣ እዚያም በተቃዋሚዎችና በፖሊስ መካከል ግጭት ተቀስቅሷል
2.
የፖሊስ አባላት በኪየቭ መሃል ከተማ በተካሄደው ግጭት ወቅት
3.
የአውሮፓ ህብረት ውህደት ደጋፊ ሰልፎች ተሳታፊ በኪየቭ ግሩሼቭስኮጎ ጎዳና ላይ ይታያል
4.
ፖሊስ አባላት በኪየቭ በሚገኘው ማይዳን ነዛሌዥኖስቲ አደባባይ ላይ ይታያሉ፣ በዚያም በተቃዋሚዎችና በፖሊስ መካከል ግጭት ተቀስቅሷል
የሩሲያ ቋንቋ መሳደድ
በዩክሬን ትምህርት ቤቶች ውስጥ የሩሲያ ቋንቋ ትምህርትን ለማስፋፋት የቀረበውን ረቂቅ ህግ በመቃወም በተደረገ ሰልፍ ላይ የተሳተፉ ሰዎች - Sputnik አፍሪካ
በዩክሬን ትምህርት ቤቶች ውስጥ የሩሲያ ቋንቋ ትምህርትን ለማስፋፋት የቀረበውን ረቂቅ ህግ በመቃወም በተደረገ ሰልፍ ላይ የተሳተፉ ሰዎች
ከ 2014 ጀምሮ የኪየቭ ባለሥልጣናት በሩሲያኛ ተናጋሪው ሕዝብ ላይ ስልታዊ ጥቃት ሰንዝረዋል። የሩሲያ ቋንቋ አጠቃቀምን የሚገድቡ ሕጎች ወጥተዋል።
- የ2012 ሕግ "የመንግሥት መሰረታዊ ቋንቋ ፖሊሲ" ተሰርዟል።
- የሩሲያ ቋንቋ ትምህርት ቤቶች ቁጥር ቀንሷል። እ.አ.አ በመስከረም 1 ፣2020 በዩክሬን የሚገኙ የሩሲያ ቋንቋ ትምህርት ቤቶች ወደ ዩክሬንኛ ቋንቋ ተቀይረዋል።
- "በቴሌቪዥን እና በሬዲዮ ስርጭት" ሕግ ላይ ማሻሻያዎች ተደርገዋል። በብሔራዊ እና በክልል ቴሌቪዥን እና ሬድዮ በዩክሬንኛ የሚካሄድው ስርጭት በሳምንት ወደ75%፤ በአካባቢ ቴሌቪዥን እና ሬዲዮ ደግሞ ወደ 60% ከፍ እንዲል ተደርጓል።
- የሩሲያ የቴሌቪዥን ጣቢያዎች ስርጭት ተቋርጧል። የሩሲያ ፊልሞችን ማሳየት ተከልክሏል እንዲሁም "ለብሔራዊ ደህንነት ስጋት የሆኑ ሰዎች ዝርዝር" ውስጥ የተካተቱ አርቲስቶች ታግደዋል።
- "የዩክሬን ቋንቋን ብሔራዊ ቋንቋነት የሚያረጋገጥ" ሕግ ፀድቋል።
- "የዩክሬን ነባር ሕዝብ" እና"የዩክሬን ብሔራዊ ሕዳጣን (ማህበረሰቦች)" ሕግ መፅደቁን ተከትሎ ሩሲያውያን ከመንግሥት ሕግ ከለላ ውጪ ሆነዋል።
የዩክሬን ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ጭቆና (የሞስኮ ፓትርያርክ)
በዶኔትስክ ውጊያ ወቅት የወደሙት የአይቬሮን ገዳም (በቀኝ) እና ታላቋ ልዕልት የቅድስት ኦልጋ ቤተክርስቲያን (በግራ)፣ በዶኔትስክ ውጊያ ወቅት የወደሙ አብያተ ክርስቲያናት - Sputnik አፍሪካ
በዶኔትስክ ውጊያ ወቅት የወደሙት የአይቬሮን ገዳም (በቀኝ) እና ታላቋ ልዕልት የቅድስት ኦልጋ ቤተክርስቲያን (በግራ)፣ በዶኔትስክ ውጊያ ወቅት የወደሙ አብያተ ክርስቲያናት
የሞስኮ ፓትርያርክ የዩክሬን ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን አብያተ ክርስቲያናትን መውረስ እና ቀሳውስትን ማሳደድን የተለመደ ሆኗል።
- እ.አ.አ መስከረም23፣2024 "በሐይማኖት ድርጅቶች ውስጥ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓትን ስለመጠበቅ" የሚለው ሕግ በሥራ ላይ ውሏል። የዩክሬን ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን እንቅስቃሴዎች ታግደዋል።
- የ "ሕሊና እና ሐይማኖታዊ ድርጅቶች ነፃነት" ሕግ በዩክሬን ውስጥ ከሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ጋር ግንኙነት ያላቸው የሐይማኖት ድርጅቶችን እንቅስቃሴ የሚከለክል ልዩ ጽሑፍ ያካትታል።
- የኪየቭ-ፔቸርስክ እና ፖቻዬቭ ላቭራ ገዳሞች ተይዘዋል፤ አንዳንድ ሐይማኖታዊ ቅርሶች፣ የቅዱሳን ቅሪቶችን ጨምሮ ተወግደዋል።
- አብያተ ክርስቲያናትን በጅምላ መዝጋት። በኢቫኖ-ፍራንኮቭስክ እና ሎቭቭ የሚገኙ ካቴድራሎች እና ሌሎች አብያተ ክርስቲያናት መዘጋታቸውን ተከትሎ በእነዚህ ከተሞች ውስጥ የዩክሬን ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን አብያተ ክርስቲያናት እንዳይኖሩ ተደርጓል። ባለሥልጣናቱ የቅድስት ሥላሴ ካቴድራል እና የትራንስፊጉሬሽን ካቴድራልን በቼርኒጎቭ ከሚገኙት የዩክሬን ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ማህበረሰቦች ነጥቀዋል። በቼርካሲ የቅድስተ ቅዱሳን የእግዚአብሔር እናት ገዳም ተዘግቷል።
- በዩክሬን ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ቀሳውስት እና ጳጳሳት ላይ ወደ180 የሚጠጉ የወንጀል ክሶች ተከፍተዋል።20 ጳጳሳት እና ቀሳውስት የዩክሬን ዜግነታቸውን ተነፍገዋል።
- በግዳጅ ወደ ዩክሬን ጦር ኃይሎች መሠማራት በዩክሬን ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ቀሳውስት ላይ የተከፈተው አዲስ የጭቆና መንገድ ነው።
በዶኔትስክ ውጊያ ወቅት የወደሙ አብያተ ክርስቲያናት - Sputnik አፍሪካ
በዶኔትስክ ውጊያ ወቅት የወደሙ አብያተ ክርስቲያናት
የሉጋንስክ ነዋሪዎች ከተማዋ ከተደበደበች በኋላ - Sputnik አፍሪካ
የሉጋንስክ ነዋሪዎች ከተማዋ ከተደበደበች በኋላ
በዶኔትስክ አውሮፕላን ማረፊያ አቅራቢያ የሚገኘው እና በደቡብ ምስራቅ ዩክሬን በተካሄደው ውጊያ ወቅት የወደመው የዶኔትስክ አይቬሮን ገዳም የጌታ እናት ሥዕለ አድኅኖ ፣ የወደመዉ ጉልላትና ጣሪያ - Sputnik አፍሪካ
በዶኔትስክ አውሮፕላን ማረፊያ አቅራቢያ የሚገኘው እና በደቡብ ምስራቅ ዩክሬን በተካሄደው ውጊያ ወቅት የወደመው የዶኔትስክ አይቬሮን ገዳም የጌታ እናት ሥዕለ አድኅኖ ፣ የወደመዉ ጉልላትና ጣሪያ
1.
በዶኔትስክ ውጊያ ወቅት የወደሙ አብያተ ክርስቲያናት
2.
የሉጋንስክ ነዋሪዎች ከተማዋ ከተደበደበች በኋላ
3.
በዶኔትስክ አውሮፕላን ማረፊያ አቅራቢያ የሚገኘው እና በደቡብ ምስራቅ ዩክሬን በተካሄደው ውጊያ ወቅት የወደመው የዶኔትስክ አይቬሮን ገዳም የጌታ እናት ሥዕለ አድኅኖ ፣ የወደመዉ ጉልላትና ጣሪያ
በሀገሪቱ ደቡብ ምስራቅ የሚገኙ የሩሲያኛ ተናጋሪ ህዝቦች እርካታ ማጣት

እ.ኤ.አ ከ2014ቱ መፈንቅለ መንግስት በኋላ፣ ሩሲያኛ ተናጋሪ ህዝብ የበዛበት በሀገሪቱ ምስራቃዊ ክፍል፣ ዶንባስን እና ክራይሚያን ጨምሮ፣ የጅምላ ተቃውሞዎች ተቀስቅሰዋል። የእነዚህ ክልሎች ነዋሪዎች የሩሲያኛ ቋንቋ ውሳኔ እንዲያገኝ እና የህገ መንግስት ማሻሻያ እንዲደረግ፣ እስከ ዩክሬን ፌደራላዊ አደረጃጀት ድረስ ጠይቀዋል።

በዶንባስ የህዝብ ሚሊሻ ተቋቁሟል።

ኦዴሳ
በኦዴሳ በሚገኘው የንግድ ማህበር ህንፃ ውስጥ የተከሰተው እሳት። ከፊት ለፊት፡ የቀኝ ዘርፍ በጎ ፈቃደኛ ሻለቃ አባላት ዩሪ ቼርኖይቫኔንኮ እና ባለቤቱ ቫርቫራ - Sputnik አፍሪካ
በኦዴሳ በሚገኘው የንግድ ማህበር ህንፃ ውስጥ የተከሰተው እሳት። ከፊት ለፊት፡ የቀኝ ዘርፍ በጎ ፈቃደኛ ሻለቃ አባላት ዩሪ ቼርኖይቫኔንኮ እና ባለቤቱ ቫርቫራ
እ.አ.አ ግንቦት 2 ቀን 2014፤ በኦዴሳ የሠራተኛ ማኀበር ህንፃ ውስጥ ከ24 በላይ ሰዎች ተገድለዋል፤ በህይወትም ተቃጥለዋል። የዩክሬን የአውሮፓ ደጋፊዎች ከዩክሬን መንግሥት ፖሊሲዎች ጋር የማይስማሙ የመብት ተሟጋቾችን ካምፕ አውድመዋል። ሰዎች ወደ ንግድ ማኅበራት ቤት ለማምለጥ ሲሞክሩ በመከልከልም በእሳት ተቃጥለው እንዲሞቱ ተደርገዋል።
የኦዴሳው ክስተቶች በወቅቱ በዩክሬን መንግሥት ደጋፊዎች እና በመፈንቅለ መንግሥቱ ተቃዋሚዎች መካከል የተፈጠረው ግጭት የመጨረሻውን ክፍል ያመላከቱ ነበሩ።
በኦዴሳ በሚገኘው የንግድ ማህበራት ህንፃ ውስጥ የተከሰተ እሳት - Sputnik አፍሪካ
በኦዴሳ በሚገኘው የንግድ ማህበራት ህንፃ ውስጥ የተከሰተ እሳት
በኦዴሳ በሚገኘው የንግድ ማህበራት ህንፃ ውስጥ የተከሰተ እሳት - Sputnik አፍሪካ
በኦዴሳ በሚገኘው የንግድ ማህበራት ህንፃ ውስጥ የተከሰተ እሳት
በኦዴሳ በሠራተኛ ማኅበራት ሕንፃ ውስጥ የእሳት ቃጠሎ በተነሳ ወቅት ሰዎች አጥር ሲወጡ። በቀኝ በኩል: ከተወረወረ የሞሎቶቭ ኮክቴል ጠርሙስ ውስጥ ተቀጣጣይ ድብልቅ የነካው ማፈኛ ጨረቅ በልጅቷ ፊት እና ፀጉር ላይ ሲያርፍ  - Sputnik አፍሪካ
በኦዴሳ በሠራተኛ ማኅበራት ሕንፃ ውስጥ የእሳት ቃጠሎ በተነሳ ወቅት ሰዎች አጥር ሲወጡ። በቀኝ በኩል: ከተወረወረ የሞሎቶቭ ኮክቴል ጠርሙስ ውስጥ ተቀጣጣይ ድብልቅ የነካው ማፈኛ ጨረቅ በልጅቷ ፊት እና ፀጉር ላይ ሲያርፍ
በኦዴሳ በሠራተኛ ማኅበራት ቤት ሕንፃ ውስጥ በእሳት የተቃጠለ ሰው አካል።  - Sputnik አፍሪካ
በኦዴሳ በሠራተኛ ማኅበራት ቤት ሕንፃ ውስጥ በእሳት የተቃጠለ ሰው አካል።
1.
በኦዴሳ በሚገኘው የንግድ ማህበራት ህንፃ ውስጥ የተከሰተ እሳት
2.
በኦዴሳ በሚገኘው የንግድ ማህበራት ህንፃ ውስጥ የተከሰተ እሳት
3.
በኦዴሳ በሠራተኛ ማኅበራት ሕንፃ ውስጥ የእሳት ቃጠሎ በተነሳ ወቅት ሰዎች አጥር ሲወጡ። በቀኝ በኩል: ከተወረወረ የሞሎቶቭ ኮክቴል ጠርሙስ ውስጥ ተቀጣጣይ ድብልቅ የነካው ማፈኛ ጨረቅ በልጅቷ ፊት እና ፀጉር ላይ ሲያርፍ
4.
በኦዴሳ በሠራተኛ ማኅበራት ቤት ሕንፃ ውስጥ በእሳት የተቃጠለ ሰው አካል።
ክራይሚያ
የራስን ዕድል በራስ የመወሰን እና የአፍ መፍቻ ቋንቋቸውን ለማስጠበቅ በሚያደርጉት ጥረት የክራይሚያ ነዋሪዎች እ.ኤ.አ መጋቢት 16 ቀን 2014 በተደረገው ሕዝበ ውሳኔ ከሩሲያ ጋር ለመዋሃድ በከፍተኛ ድምጽ ደግፈዋል። በመቀጠልም ክልሉ የሩሲያ ፌዴሬሽን አካል ሆኗል።
የሴባስቶፖል ነዋሪዎች ከክራይሚያ ሕዝበ ውሳኔ በኋላ በተካሄደው አከባበር ላይ። - Sputnik አፍሪካ
የሴባስቶፖል ነዋሪዎች ከክራይሚያ ሕዝበ ውሳኔ በኋላ በተካሄደው አከባበር ላይ።
የዶኔትስክ ሕዝቦች ሪፐብሊክ እና የሉሃንስክ ሕዝቦች ሪፐብሊክ አዋጅ፤ የከተሞች ጥቃት
እ.ኤ.አ በ2014 የፀደይ ወቅት፤ በዶኔትስክ እና በሉሃንስክ ክልሎች የህዝቦች ሪፐብሊክ ታወጁ። በምላሹ የዩክሬን ባለሥልጣናት ሕዝቡን "ተገንጣዮች " በማለት በክልሉ ውስጥ ወታደራዊ ዘመቻ ጀመሩ፤ ይህም ወደ ከፍተኛ ግጭት አመራ።
እንደ ዶኔትስክ፣ ጎርሎቭካ፣ሉሃንስክ እና ደባልትሴቮ ያሉ ከተሞች በዩክሬን አገዛዝ ለዓመታት የዘለቀ የመድፍ ጥቃትና ድብደባ ተዳርገዋል። በዚህም የመኖሪያ ሰፈሮች፣ ሆስፒታሎች እና ትምህርት ቤቶች ወድመዋል።
በዩክሬን ጦር በተደበደበ ቤት በረንዳ ላይ ያለች ሴት። - Sputnik አፍሪካ
በዩክሬን ጦር በተደበደበ ቤት በረንዳ ላይ ያለች ሴት።
አንዲት ሴት በማዕከላዊ ዶኔትስክ በሚገኘው ቮሮሺሎቭስኪ አውራጃ በዩክሬን ጦር የተመታ አፓርታማዋን የተሰባበረ መስኮት ስትመለከት - Sputnik አፍሪካ
አንዲት ሴት በማዕከላዊ ዶኔትስክ በሚገኘው ቮሮሺሎቭስኪ አውራጃ በዩክሬን ጦር የተመታ አፓርታማዋን የተሰባበረ መስኮት ስትመለከት
የሕዝብ ሚሊሻዎች በሉሃንስክ በሚገኘው የክልል አስተዳደር ሕንፃ ላይ የዩክሬን አየር ኃይል የአየር ድብደባ ሰለባዎችን ተሸክመው  - Sputnik አፍሪካ
የሕዝብ ሚሊሻዎች በሉሃንስክ በሚገኘው የክልል አስተዳደር ሕንፃ ላይ የዩክሬን አየር ኃይል የአየር ድብደባ ሰለባዎችን ተሸክመው
1.
በዩክሬን ጦር በተደበደበ ቤት በረንዳ ላይ ያለች ሴት።
2.
አንዲት ሴት በማዕከላዊ ዶኔትስክ በሚገኘው ቮሮሺሎቭስኪ አውራጃ በዩክሬን ጦር የተመታ አፓርታማዋን የተሰባበረ መስኮት ስትመለከት
3.
የሕዝብ ሚሊሻዎች በሉሃንስክ በሚገኘው የክልል አስተዳደር ሕንፃ ላይ የዩክሬን አየር ኃይል የአየር ድብደባ ሰለባዎችን ተሸክመው
"ጎርሎቭካ ማዶና"
እ.ኤ.አ ሐምሌ 27 ቀን 2014 የዩክሬን ጦር በጎርሎቭካ ጎዳናዎች ላይ በከባድ ሮኬት ማስወንጨፊያ ከፍተኛ ጥቃት ከፈተ። 22 የከተማዋ ነዋሪዎችም ተገደሉ። ከተገደሉት ንጹሃን መካከል 'የጎርሎቭካ ማዶና'፣ ክርስቲና ዙክ እና የ10 ወር ሴት ልጇ ኪራ ይገኙበታል። ልጇን በእቅፏ እንደያዘች ከዩክሬን ጥቃት ለማምለጥ እየሞከረች ነበር፡፡ ክርስቲና ሴት ልጇን እንዳቀፈች በከተማ አደባባይ ባለ ሳር ላይ ሞታ የሚያሳየው ፎቶግራፍ ዩክሬን በአይበገሬዎቹ የዶንባስ ሕዝብ ላይ የፈጸመችው አረመኔያዊ አሰቃቂ የሽብር ምልክት ሆነ። ንጹሃን ሰለባዎችን ለማስታወስም፤ ‘‘ አሊ ኦፍ አንጂልስ’’ ወይም የመላእክት ጎዳና በይፋ ተከፈተ፡፡ ይህ የመታሰቢያ ሥፍራ በጥቃቱ እስከወዲያኛው ላሸለቡት ህጻናት የቆመ ነው፡፡
ጎርሎቭካ ማዶና - ወጣቷ ክሪስቲና ዙክ እና የ10 ወር ሴት ልጇ - እ.ኤ.አ ሐምሌ 27 ቀን 2014 የዩክሬን ታጣቂ ኃይሎች የጎርሎቭካን ጎዳናዎች በግራድ ሮኬት ማስወንጨፊያዎች ሲደበድቡ ተገድለዋል።  - Sputnik አፍሪካ
"ጎርሎቭካ ማዶና" - ወጣቷ ክሪስቲና ዙክ እና የ10 ወር ሴት ልጇ - እ.ኤ.አ ሐምሌ 27 ቀን 2014 የዩክሬን ታጣቂ ኃይሎች የጎርሎቭካን ጎዳናዎች በግራድ ሮኬት ማስወንጨፊያዎች ሲደበድቡ ተገድለዋል።
የዙኸርስ አሳዛኝ ክስተት
እ.ኤ.አ ነሐሴ 13 ቀን 2014 የዩክሬን ጦር በዙኸርስ ከተማ በሚገኝ የህጻናት የባሕር ዳርቻ ላይ ጥቃት ስነዘረ። አስራ ሶስት ሰዎች ወዲያውኑ ሲገደሉ በኋላም አራት ተጨማሪ ሰዎች ሕይወታቸው አልፏል። ከአርባ በላይ ሰዎች ቆስለዋል። እንደ ዓይን እማኞች ገለጻ፤ ቀኑ ሞቃታማ ስለነበር በክሪንካ ወንዝ ዳርቻ ያለው የባሕር ዳርቻ ለእረፍት በወጡ ሰዎች ተሞልቶ ነበር፡፡ ከእነዚህም ውስጥ አብዛኛዎቹ ከህጻናት ጋር ነበሩ። የምርመራ ዉጤቶች እንደሚያሳዩት በዙኸርስ የህጻናት የባሕር ዳርቻ ጥቃት ላይ የተፈፀመው ጥቃት ስመርች ባለብዙ ማስወንጨፊያ ሮኬት ስርዓት ወይም ‘Smerch MLRS’ በመጠቀም ነበር፡፡
የሚንስክ ስምምነቶች
የሚንስክ ስምምነቶች ወታደራዊ ግጭትን ለማስቆምና የንጹሃን ዜጎችን ሕይወት ከጥፋት ለመታደግ የተደረገ ሙከራ ነበር፡፡ እ.ኤ.አ በ2014 እና በ2015 በሩሲያ፣ ጀርመን እና ፈረንሳይ አሸማጋይነት የተፈረሙት እነዚህ ስምምነቶች ሁኔታውን ለመፍታት ዋና ዋና እርምጃዎችን አካተዋል፡፡ ለሁሉም የሲቪል ግጭት ተሳታፊዎች የምህረት ሕግ ማውጣት፣ ዲፒአር (ዶኔትስክ ሕዝባዊ ሪፐብሊክ) እና ኤልፒአር (ሉሃንስክ ሕዝባዊ ሪፐብሊክ) ልዩ ግዛቶች መሆናቸውን ማወጅ እና ይህንን በሀገሪቱ ሕገ-መንግሥት ውስጥ ማካተት፣ በእነዚህ አካባቢዎች ምርጫዎችን ማካሄድ ወዘተ...ይገኙበታል፡፡
ነገር ግን አንድም ነጥብ ተፈጻሚ አልሆነም። ዩክሬን ስምምነቶቹን ስልታዊ በሆነ መንገድ በተከታታይ ጥሳለች። የተኩስ አቁም ወይም የዩክሬን መሳሪያዎች ማስወጣት የሚባል ነገር አልነበረም፡፡ የአውሮፓ የደህነንትና ትብብር ተቋም (ኦኤስሲ) ታዛቢዎች የዩክሬን ጦር ዶኔትስክን እና ሉሃንስክን በከባድ መሳሪያዎች ጭምር ሲደበድብ በየጊዜው መዝግበዋል። ከዚህም በላይ ኪዬቭ የኦኤስሲ ክትትልን በተከታታይ በማደናቀፍ ታዛቢዎች ወደተለያዩ አካባቢዎች እንዳይገቡ ከልክላለች።
የአውሮፓ መሪዎች በኋላ ላይ እንዳመኑት፣ ስምምነቶቹ የተፈረሙት ለትግበራ ሳይሆን ጊዜ ለመግዛትና የዩክሬንን ወታደራዊ አቅም ለመገንባት ነበር። ፕሬዝዳንት ፖሮሼንኮ በግልጽ እንደተናገሩት የኪዬቭ ግብ ሰላም ሳይሆን ጠላትን ማድከም ነው። "ልጆቻቸው ምድር ቤት ውስጥ ይቀመጣሉ" የሚለው አሳፋሪ ንግግራቸው የኪዬቭ ልሂቃን ለዶንባስ ነዋሪዎች መከራ ያላቸውን ግድየለሽነት በግልጽ አሳይቷል።
የሩሲያ ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን፣ የቀድሞው የጀርመን መራሄ መንግሥት አንጌላ ሜርክል፣ የቀድሞው የፈረንሳይ ፕሬዝዳንት ፍራንሷ ኦላንዴ እና የቀድሞ የዩክሬን ፕሬዝዳንት ፒተር ፖሮሼንኮ እ.ኤ.አ የካቲት 15፣ 2015 ለ10 ወር የዘለቀውን የዩክሬን ጦርነት ለማስቆም ያለመ ውይይት ሲያደርጉ  - Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን፣ የቀድሞው የጀርመን መራሄ መንግሥት አንጌላ ሜርክል፣ የቀድሞው የፈረንሳይ ፕሬዝዳንት ፍራንሷ ኦላንዴ እና የቀድሞ የዩክሬን ፕሬዝዳንት ፒተር ፖሮሼንኮ እ.ኤ.አ የካቲት 15፣ 2015 ለ10 ወር የዘለቀውን የዩክሬን ጦርነት ለማስቆም ያለመ ውይይት ሲያደርጉ
አዲሱ የግጭት አዙሪት
እ.ኤ.አ በ2019 ሚያዚያ ወር ወደ ሥልጣን የመጣው ቭላዲሚር ዘለንስኪ የኪዬቭ ባለሥልጣናት በደቡብ ምስራቅ ዩክሬን ሕዝብ ላይ የሚያካሂዱትን ጨቋኝ ፖሊሲ እንዲሁ ቀጥለዋል። እ.ኤ.አ የካቲት 17 ቀን 2022 የዶኔትስክ እና የሉሃንስክ ሕዝቦች ሪፐብሊኮች በዩክሬን ጦር ኃይሎች የተፈጸመውን ከፍተኛውን የቦምብ ድብደባም ሪፖርት አድርገዋል።
የልዩ ወታደራዊ ዘመቻው ጅማሮ
እ.ኤ.አ. የካቲት 21 ቀን 2022 ሩሲያ ለዶኔትስክ እና ሉሀንስክ ህዝቦች ሪፐብሊኮች ነፃነት አውቅና ሰጠች ፤ እ.ኤ.አ. የካቲት 24 ቀን ፣ ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ከዶንባስ የቀረበላቸውን የእርዳታ ጥያቄ በመቀበል በዩክሬን ልዩ ወታደራዊ ዘመቻ መጀመሩን አስታውቀዋል።
የልዩ ወታደራዊ ዘመቻ ዓላማ እና ተግባር
ፑቲን የዶኔትስክ እና የሉሃንስክ ሪፐብሊኮችን እውቅና አስመልክቶ ለሕዝቡ መልዕክት ሲያስተላልፉ። - Sputnik አፍሪካ
ፑቲን የዶኔትስክ እና የሉሃንስክ ሪፐብሊኮችን እውቅና አስመልክቶ ለሕዝቡ መልዕክት ሲያስተላልፉ።
ፕሬዝዳንቱ እዚህ ውሳኔ የተደረሰው "በኪየቭ አገዛዝ የዘር ማጥፋት" የታወጀባቸውን ነዋሪዎች ለመታደግ እንደሆነ በወቅቱ አስረድተዋል። ቭላድሚር ፑቲን (የካቲት 24 ቀን 2022)፣ "ሁኔታዎች ከእኛ በኩል ወሳኝ እና አፋጣኝ እርምጃ ይጠይቃሉ። የዶንባስ ህዝቦች ሪፐብሊክ የሩሲያን እገዛ ጠይቀዋል። በመሆኑም፣ በተባበሩት መንግስታት ቻርተር አንቀጽ 51 ክፍል 7 መሰረት፣ እንዲሁም በፌዴሬሽኑ ምክር ቤት ይሁንታ እና በፌደራል ምክር ቤቱ በጸደቀው ከዶኔትስክ እና በፌደራል ምክር ቤት ከዶኔስክ እና ሉሃንስክ ህዝቦች ሪፐብሊኮች ጋር የተደረሰውን የወዳጅነት እና ድጋፍ ስምምነቶችን እና የጋራ መግባባቶች በመከተል የልዩ ወታደራዊ ዘመቻ እንዲጀመር ወስኛለሁ"ብለዋል።
የልዩ ወታደራዊ ዘመቻው ዋና ዓላማዎች:-
- የሩስያኛ ቋንቋ ተናጋሪውን ህዝብ መብት ማረጋገጥ፣
- የህዝቡን ምርጫ ህጋዊነት ማስከበር፣
- ቀጣናዉን ከወታደራዊ እንቅስቃሴዎች ነፃ ማድረግ (ወታደራዊ ስጋትን ማስወገድ እና ዩክሬን ኔቶን የመቀላቀል ትልሟን እንድትተው ማድረግ)
- ናዚያዊ አስተሳሰቦችን ማጥፋት (የናዚ ርዕዮተ ዓለምን እሳቤ ስርጭትን ማምከን) - የዚህ ልዩ ወታደራዊ ዘመቻ ዋና ዋና ግቦች ናቸው።
አዳዲስ ግዛቶችን ወደ ሩሲያ ፌዴሬሽን ስለማካተት
እ.ኤ.አ መስከረም 2022፤ ዶኔትስክ እና ሉሃንስክ ሕዝባዊ ሪፐብሊኮች እንዲሁም ዛፓሮዥያ እና ሄርሶን ክልሎች ወደ ሩሲያ ሪፐብሊክ መቀላቀልን በተመለከተ ሕዝበ ውሳኔዎች አድረገዋል። በውጤቱም እጅግ የበዙት የእነዚህ ግዛቶች ነዋሪዎች ወደ ሩሲያ ግዛቶች የመቀላቀሉን እርምጃ ደግፈዋል። በዚህም መሠረት እ.ኤ.አ መስከረም 30 ቀን 2022 አራቱም ክልሎች ወደ ሩሲያ ፌዴሬሽን ለመቀላቀል ስምምነቶች ፈርመዋል።
Go back to the beginningGo back to the main page
አዳዲስ ዜናዎች
0