https://amh.sputniknews.africa
የዓለም ባንክ የምዕራባውያን መሣሪያ በመሆን በዩክሬን ጦርነት እያገለገለ ነው - የምጣኔ ሃብት ባለሙያው
የዓለም ባንክ የምዕራባውያን መሣሪያ በመሆን በዩክሬን ጦርነት እያገለገለ ነው - የምጣኔ ሃብት ባለሙያው
Sputnik አፍሪካ
የዓለም ባንክ የምዕራባውያን መሣሪያ በመሆን በዩክሬን ጦርነት እያገለገለ ነው - የምጣኔ ሃብት ባለሙያው አበዳሪ ተቋሙ ባለፉት ሦስት ዓመታት በአጠቃላይ ለአፍሪካ ከለቀቀው የአነስተኛ ወለድ ብድር አስራ ሁለት እጥፍ ለዩክሬን እንዳበደረ የሩሲያ ውጭ ጉዳይ... 19.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-19T10:37+0300
2025-09-19T10:37+0300
2025-09-19T10:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/13/1618804_0:120:1280:840_1920x0_80_0_0_d93ff8e4334bcd6e2593b14419e15bc0.jpg
የዓለም ባንክ የምዕራባውያን መሣሪያ በመሆን በዩክሬን ጦርነት እያገለገለ ነው - የምጣኔ ሃብት ባለሙያው አበዳሪ ተቋሙ ባለፉት ሦስት ዓመታት በአጠቃላይ ለአፍሪካ ከለቀቀው የአነስተኛ ወለድ ብድር አስራ ሁለት እጥፍ ለዩክሬን እንዳበደረ የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ ተናግረዋል። በጉዳዩ ላይ ለስፑትኒክ አፍሪካ አስተያየታቸውን የሰጡት ኢትዮጵያዊው የምጣኔ ሃብት ባለሙያ ቆስጠንጢኖስ በርኸተስፋ (ዶ/ር) ባንኩ በዩናይትድ ስቴትስ እና አውሮፓውያን ቁጥጥር ውስጥ እንደሆነ ገልፀዋል። "የእነዚህ ድርጅቶች ዋና ዋና ባለድርሻዎች ድርጅቱ የሚሠራውን የሚወስኑ ናቸው። ዩክሬን ብዙ የሰብዓዊ እርዳታ እና የዓለም ባንክ ብድር የምታገኝበት ዋና ምክንያት በምዕራባውያን ተጽዕኖ እና የዩክሬን ጦርነትን ለመደገፍ ምዕራባውያን የፈጠሩት የኃይል አካል ስለሆነ ነው" ብለዋል። ዶ/ር ቆስጠንጢኖስ አክለውም የአፍሪካ እና የደቡባዊው ዓለም ሀገራት እነዚህ ከተጠያቂነት ነፃ ሆነው የቆዩት ተቋማት እንዲሻሻሉ ሲጎተጉቱ መቆየታቸውንም አስታውሰዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/13/1618804_1:0:1280:959_1920x0_80_0_0_dbf70ba4e2b6f824888f82f79f734fe1.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የዓለም ባንክ የምዕራባውያን መሣሪያ በመሆን በዩክሬን ጦርነት እያገለገለ ነው - የምጣኔ ሃብት ባለሙያው
10:37 19.09.2025 (የተሻሻለ: 10:44 19.09.2025) የዓለም ባንክ የምዕራባውያን መሣሪያ በመሆን በዩክሬን ጦርነት እያገለገለ ነው - የምጣኔ ሃብት ባለሙያው
አበዳሪ ተቋሙ ባለፉት ሦስት ዓመታት በአጠቃላይ ለአፍሪካ ከለቀቀው የአነስተኛ ወለድ ብድር አስራ ሁለት እጥፍ ለዩክሬን እንዳበደረ የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ ተናግረዋል። በጉዳዩ ላይ ለስፑትኒክ አፍሪካ አስተያየታቸውን የሰጡት ኢትዮጵያዊው የምጣኔ ሃብት ባለሙያ ቆስጠንጢኖስ በርኸተስፋ (ዶ/ር) ባንኩ በዩናይትድ ስቴትስ እና አውሮፓውያን ቁጥጥር ውስጥ እንደሆነ ገልፀዋል።
"የእነዚህ ድርጅቶች ዋና ዋና ባለድርሻዎች ድርጅቱ የሚሠራውን የሚወስኑ ናቸው። ዩክሬን ብዙ የሰብዓዊ እርዳታ እና የዓለም ባንክ ብድር የምታገኝበት ዋና ምክንያት በምዕራባውያን ተጽዕኖ እና የዩክሬን ጦርነትን ለመደገፍ ምዕራባውያን የፈጠሩት የኃይል አካል ስለሆነ ነው" ብለዋል።
ዶ/ር ቆስጠንጢኖስ አክለውም የአፍሪካ እና የደቡባዊው ዓለም ሀገራት እነዚህ ከተጠያቂነት ነፃ ሆነው የቆዩት ተቋማት እንዲሻሻሉ ሲጎተጉቱ መቆየታቸውንም አስታውሰዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X