https://amh.sputniknews.africa
የግብፅ ፈርዖን አምባር ከካይሮ ሙዚዬም መጥፋቱን የሀገሪቱ ባለሥልጣናት አስታወቁ
የግብፅ ፈርዖን አምባር ከካይሮ ሙዚዬም መጥፋቱን የሀገሪቱ ባለሥልጣናት አስታወቁ
Sputnik አፍሪካ
የግብፅ ፈርዖን አምባር ከካይሮ ሙዚዬም መጥፋቱን የሀገሪቱ ባለሥልጣናት አስታወቁ 3 ሺህ ዓመት ዕድሜ ያስቆጠረው እና የፈርዖን አምነምኦፔ እንደሆነ የታመነው አምባር ካይሮ ከሚገኘው የግብፅ ሙዚዬም ላብራቶሪ ውስጥ መጥፋቱን የቱሪዝም እና የቅርስ ሚኒስቴር... 18.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-18T20:41+0300
2025-09-18T20:41+0300
2025-09-18T20:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/12/1617067_0:151:512:439_1920x0_80_0_0_9d976d38cf3f506fde93abaa63625300.jpg
የግብፅ ፈርዖን አምባር ከካይሮ ሙዚዬም መጥፋቱን የሀገሪቱ ባለሥልጣናት አስታወቁ 3 ሺህ ዓመት ዕድሜ ያስቆጠረው እና የፈርዖን አምነምኦፔ እንደሆነ የታመነው አምባር ካይሮ ከሚገኘው የግብፅ ሙዚዬም ላብራቶሪ ውስጥ መጥፋቱን የቱሪዝም እና የቅርስ ሚኒስቴር በመግለጫው አስታውቋል። "ሚኒስቴሩ ጉዳዩን ለሚመለከታቸው አካላትና ለሕዝብ እንዲሁም ለአቃቤ ሕግ መርቶ በቤተ ሙከራው ውስጥ ያሉትን ዕቃዎች በዝርዝር ለመመዝገብ ልዩ ኮሚቴ አቋቁሟል። የአምባሩ ምሥል በግብፅ አውሮፕላን ማረፊያዎችና ድንበሮች በሚገኙ የቅርስ ክፍሎች በሙሉ ተሰራጭቷል" ሲል መግለጫው ጠቅሷል፡፡ ከብረትና ከላፒስ ላዙሊ የተሠራው ቅርስ የጠፋው በእድሳት ወቅት መሆኑን የገለፀው ሚኒስቴሩ፤ በማህበራዊ ሚዲያ የሚሰራጩ ፎቶዎች የጠፋውን አምባር እንደማያሳዩም ጠቁሟል።በእንግሊዝኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/12/1617067_0:103:512:487_1920x0_80_0_0_465cfa995e01f2a03be62f8fa9b6ddbd.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የግብፅ ፈርዖን አምባር ከካይሮ ሙዚዬም መጥፋቱን የሀገሪቱ ባለሥልጣናት አስታወቁ
20:41 18.09.2025 (የተሻሻለ: 20:44 18.09.2025) የግብፅ ፈርዖን አምባር ከካይሮ ሙዚዬም መጥፋቱን የሀገሪቱ ባለሥልጣናት አስታወቁ
3 ሺህ ዓመት ዕድሜ ያስቆጠረው እና የፈርዖን አምነምኦፔ እንደሆነ የታመነው አምባር ካይሮ ከሚገኘው የግብፅ ሙዚዬም ላብራቶሪ ውስጥ መጥፋቱን የቱሪዝም እና የቅርስ ሚኒስቴር በመግለጫው አስታውቋል።
"ሚኒስቴሩ ጉዳዩን ለሚመለከታቸው አካላትና ለሕዝብ እንዲሁም ለአቃቤ ሕግ መርቶ በቤተ ሙከራው ውስጥ ያሉትን ዕቃዎች በዝርዝር ለመመዝገብ ልዩ ኮሚቴ አቋቁሟል። የአምባሩ ምሥል በግብፅ አውሮፕላን ማረፊያዎችና ድንበሮች በሚገኙ የቅርስ ክፍሎች በሙሉ ተሰራጭቷል" ሲል መግለጫው ጠቅሷል፡፡
ከብረትና ከላፒስ ላዙሊ የተሠራው ቅርስ የጠፋው በእድሳት ወቅት መሆኑን የገለፀው ሚኒስቴሩ፤ በማህበራዊ ሚዲያ የሚሰራጩ ፎቶዎች የጠፋውን አምባር እንደማያሳዩም ጠቁሟል።
በእንግሊዝኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X