https://amh.sputniknews.africa
የዓለም ባንክ ዩክሬንን የሚደግፍ አቋም መውሰዱ ስር መሠረቱ የምዕራባውያን መሆኑን የሚያንፀባርቅ ነውና፤ የሚያስገርም አይደለም ሲሉ ባለሙያው ተናገሩ
የዓለም ባንክ ዩክሬንን የሚደግፍ አቋም መውሰዱ ስር መሠረቱ የምዕራባውያን መሆኑን የሚያንፀባርቅ ነውና፤ የሚያስገርም አይደለም ሲሉ ባለሙያው ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
የዓለም ባንክ ዩክሬንን የሚደግፍ አቋም መውሰዱ ስር መሠረቱ የምዕራባውያን መሆኑን የሚያንፀባርቅ ነውና፤ የሚያስገርም አይደለም ሲሉ ባለሙያው ተናገሩየዓለም ባንክ “በኒዮ ሊበራል አስተሳሰብ ተጽዕኖ የተደረገበት ነው” ሲሉ በጃዋሃርላል ኔህሩ ዩኒቨርሲቲ... 18.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-18T19:12+0300
2025-09-18T19:12+0300
2025-09-18T19:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/12/1614936_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_1e3a521663a262638cdc46926d76a182.jpg
የዓለም ባንክ ዩክሬንን የሚደግፍ አቋም መውሰዱ ስር መሠረቱ የምዕራባውያን መሆኑን የሚያንፀባርቅ ነውና፤ የሚያስገርም አይደለም ሲሉ ባለሙያው ተናገሩየዓለም ባንክ “በኒዮ ሊበራል አስተሳሰብ ተጽዕኖ የተደረገበት ነው” ሲሉ በጃዋሃርላል ኔህሩ ዩኒቨርሲቲ የሩሲያ እና የመካከለኛው እስያ ጥናት ማዕከል ፕሮፌሰር አኑራዳ ቼኖይ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።🟠 "የደቡባዊ ዓለም ሀገራት የምዕራቡን ዓለም ብቻ በሚያገለግለው የዓለም ባንክ ውስጥ የድምፅ አሰጣጥ መብቶች እንዲቀየሩ ሲጠይቁ ቆይተዋል" ሲሉ አብራርተዋል።ብራዚል፣ ህንድ እና ደቡብ አፍሪካን የመሳሰሉ ሀገሮች የድርጅቱ መዋቅር እንዲቀየር ሲጠባበቁ የነበረ ቢሆንም ለውጦች ግን ፈጽሞ አልተደረጉም ሲሉ ቼኖይ ገልጸዋል።“ከአፍሪካ በአሥር እጥፍ የሚበልጥ አሃዝ በጣም አሳዛኝ ነው፡፡ ምክንያቱም አድልዎአቸውን እና ቅድሚያ የሚሰጡት ለጦርነት እንጂ ለልማት አለመሆኑን ያሳያል” ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ በዓለም ባንክ ዙሪያ የሰጡትን መግለጫ አስመልክቶ አስተያየት ሰጥተዋል።በሰው ሠራሽ አስተውህሎት የበለፀገ ምሥል በእንግሊዝኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/12/1614936_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_b37e8fb2960da1759e74225448df2eb5.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የዓለም ባንክ ዩክሬንን የሚደግፍ አቋም መውሰዱ ስር መሠረቱ የምዕራባውያን መሆኑን የሚያንፀባርቅ ነውና፤ የሚያስገርም አይደለም ሲሉ ባለሙያው ተናገሩ
19:12 18.09.2025 (የተሻሻለ: 19:14 18.09.2025) የዓለም ባንክ ዩክሬንን የሚደግፍ አቋም መውሰዱ ስር መሠረቱ የምዕራባውያን መሆኑን የሚያንፀባርቅ ነውና፤ የሚያስገርም አይደለም ሲሉ ባለሙያው ተናገሩ
የዓለም ባንክ “በኒዮ ሊበራል አስተሳሰብ ተጽዕኖ የተደረገበት ነው” ሲሉ በጃዋሃርላል ኔህሩ ዩኒቨርሲቲ የሩሲያ እና የመካከለኛው እስያ ጥናት ማዕከል ፕሮፌሰር አኑራዳ ቼኖይ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።
🟠 "የደቡባዊ ዓለም ሀገራት የምዕራቡን ዓለም ብቻ በሚያገለግለው የዓለም ባንክ ውስጥ የድምፅ አሰጣጥ መብቶች እንዲቀየሩ ሲጠይቁ ቆይተዋል" ሲሉ አብራርተዋል።
ብራዚል፣ ህንድ እና ደቡብ አፍሪካን የመሳሰሉ ሀገሮች የድርጅቱ መዋቅር እንዲቀየር ሲጠባበቁ የነበረ ቢሆንም ለውጦች ግን ፈጽሞ አልተደረጉም ሲሉ ቼኖይ ገልጸዋል።
“ከአፍሪካ በአሥር እጥፍ የሚበልጥ አሃዝ በጣም አሳዛኝ ነው፡፡ ምክንያቱም አድልዎአቸውን እና ቅድሚያ የሚሰጡት ለጦርነት እንጂ ለልማት አለመሆኑን ያሳያል” ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ በዓለም ባንክ ዙሪያ የሰጡትን መግለጫ አስመልክቶ አስተያየት ሰጥተዋል።
በሰው ሠራሽ አስተውህሎት የበለፀገ ምሥል
በእንግሊዝኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X