https://amh.sputniknews.africa/20250917/1600819.html
ሶማሊያ የኢትዮጵያ በሰላማዊ መንገድ የባሕር በር የማግኘት ጥያቄ እንደምትደግፍ አስታወቀች
ሶማሊያ የኢትዮጵያ በሰላማዊ መንገድ የባሕር በር የማግኘት ጥያቄ እንደምትደግፍ አስታወቀች
Sputnik አፍሪካ
ሶማሊያ የኢትዮጵያ በሰላማዊ መንገድ የባሕር በር የማግኘት ጥያቄ እንደምትደግፍ አስታወቀችየሶማሊያ ፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ መሐሙድ በሰላማዊ እና በዲፕሎማሲያዊ መንገድ የኢትዮጵያን የባሕር በር የመፈለግ መብት እንደሚደገፉ መናገራቸውን ከአል አረቢያ ቲቪ... 17.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-17T14:15+0300
2025-09-17T14:15+0300
2025-09-18T11:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/12/1608254_0:41:800:491_1920x0_80_0_0_473129502b48cf37ea9e1a9eaf015b59.jpg
ሶማሊያ የኢትዮጵያ በሰላማዊ መንገድ የባሕር በር የማግኘት ጥያቄ እንደምትደግፍ አስታወቀችየሶማሊያ ፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ መሐሙድ በሰላማዊ እና በዲፕሎማሲያዊ መንገድ የኢትዮጵያን የባሕር በር የመፈለግ መብት እንደሚደገፉ መናገራቸውን ከአል አረቢያ ቲቪ ጋር ያደረጉትን ቃለ ምልልስ ጠቅሶ የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል፡፡ "የኢትዮጵያ የባሕር በር ፍላጎት በዓለም አቀፍ ሕግ ማዕቀፍ ውስጥ አዲስ አይደለም፤ ማንኛውም ሀገር ዓለም አቀፍ ሕግጋት እና አኅጉራዊ ስምምነቶችን እስካከበረ ድረስ ጥቅሙን ለማስጠበቅ ሊጠቀምባቸው የሚችላቸው እውቅና ያላቸው ዘዴዎች እና አካሄዶች አሉ" ብለዋል።ኢትዮጵያ ሕጋዊ መንገዶችን ከተከተለች ማሳካት እንደምትችልና ድጋፋቸውን እንደሚሰጡም ተናግረዋል፡፡"በቀይ ባሕር አዋሳኝ አገሮች፣ የጸጥታና የኢኮኖሚ ፍላጎት ያላቸው አገሮች መረጋጋትን በሚያመጡና ሁሉንም የሚያገለግሉ የጋራ መግባባቶች እንዲፈጠሩ በውይይት፣ በመግባባትና ትብብር ላይ ሲሰሩ ይገባል፡፡" ሲሉ አሳስበዋል፡፡ ፕሬዝዳንቱ አክለውም የሶማሊያ አቋም ጽኑ እና ግልጽ ነው ብለዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/12/1608254_46:0:755:532_1920x0_80_0_0_15feb9cbf07d3ae67f49dc94d59b571f.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሶማሊያ የኢትዮጵያ በሰላማዊ መንገድ የባሕር በር የማግኘት ጥያቄ እንደምትደግፍ አስታወቀች
14:15 17.09.2025 (የተሻሻለ: 11:34 18.09.2025) ሶማሊያ የኢትዮጵያ በሰላማዊ መንገድ የባሕር በር የማግኘት ጥያቄ እንደምትደግፍ አስታወቀች
የሶማሊያ ፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ መሐሙድ በሰላማዊ እና በዲፕሎማሲያዊ መንገድ የኢትዮጵያን የባሕር በር የመፈለግ መብት እንደሚደገፉ መናገራቸውን ከአል አረቢያ ቲቪ ጋር ያደረጉትን ቃለ ምልልስ ጠቅሶ የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል፡፡
"የኢትዮጵያ የባሕር በር ፍላጎት በዓለም አቀፍ ሕግ ማዕቀፍ ውስጥ አዲስ አይደለም፤ ማንኛውም ሀገር ዓለም አቀፍ ሕግጋት እና አኅጉራዊ ስምምነቶችን እስካከበረ ድረስ ጥቅሙን ለማስጠበቅ ሊጠቀምባቸው የሚችላቸው እውቅና ያላቸው ዘዴዎች እና አካሄዶች አሉ" ብለዋል።
ኢትዮጵያ ሕጋዊ መንገዶችን ከተከተለች ማሳካት እንደምትችልና ድጋፋቸውን እንደሚሰጡም ተናግረዋል፡፡
"በቀይ ባሕር አዋሳኝ አገሮች፣ የጸጥታና የኢኮኖሚ ፍላጎት ያላቸው አገሮች መረጋጋትን በሚያመጡና ሁሉንም የሚያገለግሉ የጋራ መግባባቶች እንዲፈጠሩ በውይይት፣ በመግባባትና ትብብር ላይ ሲሰሩ ይገባል፡፡" ሲሉ አሳስበዋል፡፡
ፕሬዝዳንቱ አክለውም የሶማሊያ አቋም ጽኑ እና ግልጽ ነው ብለዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X