https://amh.sputniknews.africa
ብሬተን ዉድስ ለአፍሪካ 'ኢፍትሐዊ' አስከሆነ ድረስ የፋይናንስ ስርዓት መቋቋም ያሰፈልጋል ሲሉ - አልጄሪያዊ የኢኮኖሚ ባለሙያ
ብሬተን ዉድስ ለአፍሪካ 'ኢፍትሐዊ' አስከሆነ ድረስ የፋይናንስ ስርዓት መቋቋም ያሰፈልጋል ሲሉ - አልጄሪያዊ የኢኮኖሚ ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
ብሬተን ዉድስ ለአፍሪካ 'ኢፍትሐዊ' አስከሆነ ድረስ የፋይናንስ ስርዓት መቋቋም ያሰፈልጋል ሲሉ - አልጄሪያዊ የኢኮኖሚ ባለሙያ በአልጀርስ የተካሄደው 4ኛው የአፍሪካ የንግድ ትርኢት ለአኅጉሪቱ ኢኮኖሚያዊ እድገት ጠንከር ያለ መልእክት ማስተላለፉን የምጣኔ... 17.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-17T13:35+0300
2025-09-17T13:35+0300
2025-09-17T13:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/11/1600061_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_0fc237af2a044fcf8a201b22e0bc8e39.jpg
ብሬተን ዉድስ ለአፍሪካ 'ኢፍትሐዊ' አስከሆነ ድረስ የፋይናንስ ስርዓት መቋቋም ያሰፈልጋል ሲሉ - አልጄሪያዊ የኢኮኖሚ ባለሙያ በአልጀርስ የተካሄደው 4ኛው የአፍሪካ የንግድ ትርኢት ለአኅጉሪቱ ኢኮኖሚያዊ እድገት ጠንከር ያለ መልእክት ማስተላለፉን የምጣኔ ሀብት ዲፕሎማሲ ባለሙያው አብድራሕህማን ሃዴፍ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።ከብሬተን ዉድስ ተቋማት ባሻገር ባሉ አማራጮች ላይ ባተኮረው ውይይት፡-"አፍሪካ የፋይናንስ ምንጮችን ለማግኘት ስትሞክር ችግሮች ይገጥሟታል። የዕዳ ጉዳይ አኅጉሪቱ የኢኮኖሚ ሉዓላዊነትን ለማስከበር የምታደርገውን ጥረት ያደናቅፋል። ለአንዳንድ ሀገራት የዕዳ አቅርቦት ለጤና ወይም ለትምህርት ከሚመድበው በላይ ነው።" ሲሉ አንስተዋል።አኅጉሪቱ ከዶላር ግዞት ለመላቀቅ እንደ ፓን አፍሪካ የክፍያ እና የመቋቋሚያ ስርዓት ያሉ የፋይናንስ አቅርቦት አማራጭ ስርዓቶች ያስፈልጋታል ሲሉም ገለፀዋል።"የፓን አፍሪካ የክፍያ ስርዓት የመፍጠር ፍላጎት አለ። ዓለምአቀፍ ስርዓቶች በሀያላን ሀገራት እጆች ውስጥ ያሉ መሳሪያዎች ሆነዋል። በስዊፍት ላይ የተከሰተው ነገር ዋነኛው ምሳሌ ነው።"በሰው ሠራሽ አስተውሎት የበለፀገ ምስል በእንግሊዝኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/11/1600061_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_cabea78a0ab08e3c767fa332812ede0b.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ብሬተን ዉድስ ለአፍሪካ 'ኢፍትሐዊ' አስከሆነ ድረስ የፋይናንስ ስርዓት መቋቋም ያሰፈልጋል ሲሉ - አልጄሪያዊ የኢኮኖሚ ባለሙያ
13:35 17.09.2025 (የተሻሻለ: 13:44 17.09.2025) ብሬተን ዉድስ ለአፍሪካ 'ኢፍትሐዊ' አስከሆነ ድረስ የፋይናንስ ስርዓት መቋቋም ያሰፈልጋል ሲሉ - አልጄሪያዊ የኢኮኖሚ ባለሙያ
በአልጀርስ የተካሄደው 4ኛው የአፍሪካ የንግድ ትርኢት ለአኅጉሪቱ ኢኮኖሚያዊ እድገት ጠንከር ያለ መልእክት ማስተላለፉን የምጣኔ ሀብት ዲፕሎማሲ ባለሙያው አብድራሕህማን ሃዴፍ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
ከብሬተን ዉድስ ተቋማት ባሻገር ባሉ አማራጮች ላይ ባተኮረው ውይይት፡-
"አፍሪካ የፋይናንስ ምንጮችን ለማግኘት ስትሞክር ችግሮች ይገጥሟታል። የዕዳ ጉዳይ አኅጉሪቱ የኢኮኖሚ ሉዓላዊነትን ለማስከበር የምታደርገውን ጥረት ያደናቅፋል። ለአንዳንድ ሀገራት የዕዳ አቅርቦት ለጤና ወይም ለትምህርት ከሚመድበው በላይ ነው።" ሲሉ አንስተዋል።
አኅጉሪቱ ከዶላር ግዞት ለመላቀቅ እንደ ፓን አፍሪካ የክፍያ እና የመቋቋሚያ ስርዓት ያሉ የፋይናንስ አቅርቦት አማራጭ ስርዓቶች ያስፈልጋታል ሲሉም ገለፀዋል።
"የፓን አፍሪካ የክፍያ ስርዓት የመፍጠር ፍላጎት አለ። ዓለምአቀፍ ስርዓቶች በሀያላን ሀገራት እጆች ውስጥ ያሉ መሳሪያዎች ሆነዋል። በስዊፍት ላይ የተከሰተው ነገር ዋነኛው ምሳሌ ነው።"
በሰው ሠራሽ አስተውሎት የበለፀገ ምስል
በእንግሊዝኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X