https://amh.sputniknews.africa
የአፍሪካ ድምፅ በዓለምአቀፍ መድረክ
የአፍሪካ ድምፅ በዓለምአቀፍ መድረክ
Sputnik አፍሪካ
በፈጣን የዓለም እንቅስቃሴ ውስጥ፣ ባህሎች የመደብዘዝ እና የመገደብ አደጋ ተጋርጦባቸዋል። 17.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-17T13:01+0300
2025-09-17T13:01+0300
2025-09-18T11:33+0300
the main stage
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/11/1596572_0:0:1537:865_1920x0_80_0_0_af41401f30cc6bde18a1932ffdc2d6d0.png
የአፍሪካ ድምፅ በዓለምአቀፍ መድረክ
Sputnik አፍሪካ
በፈጣን የዓለም እንቅስቃሴ ውስጥ፣ ባህሎች የመደብዘዝ እና የመገደብ አደጋ ተጋርጦባቸዋል።
[አፍሪካዊያን ] ከዓለም ጋር በአብሮነት መስራት አእንዳለ ሆኖ ፣ የቤት ስራችን ባህላዊ ማንነታችንን ማስጠበቅ ነው - አምባሳደር ነብዩ ተደላ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ጉዳዮች ዋና ዳይሬክተር
የኢንተርቪዥን 2025 የሙዚቃ ውድድርም የፊታችን መስከረም 10 ፣ 2018 ዓ.ም በሩሲያ ሞስኮ ይካሄዳል፡፡
“ይህ ውድድር ብቻ አይደለም፣ የተዛቡ አመለካከቶችን የሚዋጋ እና ሙዚቃችን ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ መሆኑን የሚያረጋግጥ ዓለም አቀፋዊ መድረክ ነው።” ድምጻዊት ፀደንያ ገብረማርቆስ
የዛሬው የሜን ስቴጅ ዝግጅታችን ባህልን እና ሙዚቃን በሰፊው ይዳስሳል ፣ ለዚህም በሴንት ፔተርስበርግ 11ኛውን ዓለም አቀፍ የተባበሩ ባህሎች መድረክ የተሳተፉትን በኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ጉዳዮች ዋና ዳይሬክተር አምባሳደር ነብዩ ተደላ ፣ የኢነተርቪዥን 2025 ዉድድር ተሳታፊዎችን ድምጻዊት ነጻነት ሱልጣን ከኢትዮጵያ ፣ ዲ ሊያን እና ዴኒስ ከ ማዳጋስጋር ፣ የደቡብ አፍሪካዎቹን ማዛኒስ ጃኬሌሌ ቡድን የሞስኮ ባልደረቦቻችን አነጋግረዋቸዋል ። የኮራ እና አፍሪማ የሙዚቃ ውድድር አሸናፊዋን ድምጻዊት ፀደንያ ገብረማርቆስንም ስለሙዚቃ ውድድሩ ጠቀሜታ
በፈጣን የዓለም እንቅስቃሴ ውስጥ፣ ባህሎች የመደብዘዝ እና የመገደብ አደጋ ተጋርጦባቸዋል።[አፍሪካዊያን ] ከዓለም ጋር በአብሮነት መስራት አእንዳለ ሆኖ ፣ የቤት ስራችን ባህላዊ ማንነታችንን ማስጠበቅ ነው - አምባሳደር ነብዩ ተደላ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ጉዳዮች ዋና ዳይሬክተርየኢንተርቪዥን 2025 የሙዚቃ ውድድርም የፊታችን መስከረም 10 ፣ 2018 ዓ.ም በሩሲያ ሞስኮ ይካሄዳል፡፡የዛሬው የሜን ስቴጅ ዝግጅታችን ባህልን እና ሙዚቃን በሰፊው ይዳስሳል ፣ ለዚህም በሴንት ፔተርስበርግ 11ኛውን ዓለም አቀፍ የተባበሩ ባህሎች መድረክ የተሳተፉትን በኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ጉዳዮች ዋና ዳይሬክተር አምባሳደር ነብዩ ተደላ ፣ የኢነተርቪዥን 2025 ዉድድር ተሳታፊዎችን ድምጻዊት ነጻነት ሱልጣን ከኢትዮጵያ ፣ ዲ ሊያን እና ዴኒስ ከ ማዳጋስጋር ፣ የደቡብ አፍሪካዎቹን ማዛኒስ ጃኬሌሌ ቡድን የሞስኮ ባልደረቦቻችን አነጋግረዋቸዋል ። የኮራ እና አፍሪማ የሙዚቃ ውድድር አሸናፊዋን ድምጻዊት ፀደንያ ገብረማርቆስንም ስለሙዚቃ ውድድሩ ጠቀሜታፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ Afripods – Deezer – Pocket Casts – Podcast Addict – Spotify
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
አሉላ ወርቁ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/0e/1265767_62:0:1219:1157_100x100_80_0_0_7a184c4131435265eb0f8e85c6dd5a1f.jpg
አሉላ ወርቁ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/0e/1265767_62:0:1219:1157_100x100_80_0_0_7a184c4131435265eb0f8e85c6dd5a1f.jpg
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/11/1596572_192:0:1345:865_1920x0_80_0_0_4051d758a332644c0071470fc4cd2a16.pngSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
አሉላ ወርቁ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/0e/1265767_62:0:1219:1157_100x100_80_0_0_7a184c4131435265eb0f8e85c6dd5a1f.jpg
аудио
የአፍሪካ ድምፅ በዓለምአቀፍ መድረክ
13:01 17.09.2025 (የተሻሻለ: 11:33 18.09.2025) በፈጣን የዓለም እንቅስቃሴ ውስጥ፣ ባህሎች የመደብዘዝ እና የመገደብ አደጋ ተጋርጦባቸዋል።
[አፍሪካዊያን ] ከዓለም ጋር በአብሮነት መስራት አእንዳለ ሆኖ ፣ የቤት ስራችን ባህላዊ ማንነታችንን ማስጠበቅ ነው - አምባሳደር ነብዩ ተደላ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ጉዳዮች ዋና ዳይሬክተር
የኢንተርቪዥን 2025 የሙዚቃ ውድድርም የፊታችን መስከረም 10 ፣ 2018 ዓ.ም በሩሲያ ሞስኮ ይካሄዳል፡፡
“ይህ ውድድር ብቻ አይደለም፣ የተዛቡ አመለካከቶችን የሚዋጋ እና ሙዚቃችን ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ መሆኑን የሚያረጋግጥ ዓለም አቀፋዊ መድረክ ነው።” ድምጻዊት ፀደንያ ገብረማርቆስ
የዛሬው የሜን ስቴጅ ዝግጅታችን ባህልን እና ሙዚቃን በሰፊው ይዳስሳል ፣ ለዚህም በሴንት ፔተርስበርግ 11ኛውን ዓለም አቀፍ የተባበሩ ባህሎች መድረክ የተሳተፉትን
በኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ጉዳዮች ዋና ዳይሬክተር አምባሳደር ነብዩ ተደላ ፣ የኢነተርቪዥን 2025 ዉድድር ተሳታፊዎችን ድምጻዊት ነጻነት ሱልጣን ከኢትዮጵያ ፣ ዲ ሊያን እና ዴኒስ ከ ማዳጋስጋር ፣ የደቡብ አፍሪካዎቹን ማዛኒስ ጃኬሌሌ ቡድን የሞስኮ ባልደረቦቻችን አነጋግረዋቸዋል ። የኮራ እና አፍሪማ የሙዚቃ ውድድር አሸናፊዋን
ድምጻዊት ፀደንያ ገብረማርቆስንም ስለሙዚቃ ውድድሩ ጠቀሜታ
ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ Afripods – Deezer – Pocket Casts – Podcast Addict – Spotify