https://amh.sputniknews.africa
ላቭሮቭ የተባባሩት መንግሥታት የኪዬቭ አገዛዝ ድርጊቶችን ባለማየት ከለላ ሆኖታል አሉ
ላቭሮቭ የተባባሩት መንግሥታት የኪዬቭ አገዛዝ ድርጊቶችን ባለማየት ከለላ ሆኖታል አሉ
Sputnik አፍሪካ
ላቭሮቭ የተባባሩት መንግሥታት የኪዬቭ አገዛዝ ድርጊቶችን ባለማየት ከለላ ሆኖታል አሉ የሩሲያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በዩክሬን ቀውስ ዙሪያ በሞስኮ በሚካሄደው የአምባሳደሮች ውይይትን እየመሩ ነው፡፡ “የኪዬቭ አገዛዝ የፈጸማቸው ዓለም አቀፍ የሰብአዊ... 17.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-17T11:51+0300
2025-09-17T11:51+0300
2025-09-17T11:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/11/1596118_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_99438a9eefe23875a072a2e995d46023.jpg
ላቭሮቭ የተባባሩት መንግሥታት የኪዬቭ አገዛዝ ድርጊቶችን ባለማየት ከለላ ሆኖታል አሉ የሩሲያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በዩክሬን ቀውስ ዙሪያ በሞስኮ በሚካሄደው የአምባሳደሮች ውይይትን እየመሩ ነው፡፡ “የኪዬቭ አገዛዝ የፈጸማቸው ዓለም አቀፍ የሰብአዊ ሕግጋት ጥሰቶች በጣም ግልጽ ከመሆናቸው የተነሳ በቀላሉ መካድ አይቻልም፤ ብዙ እውነታዎችም አሉ። ሆኖም ግን፣ እዚህ [የተባበሩት መንግሥታት] ጽሕፈት ቤት ተቃራኒውን አቋም ይይዛል፡፡ እናም የኪዬቭን አገዛዝ ድርጊቶች ለማድበስበስ ይሞክራል” ሲሉ ላቭሮቭ በአምባሳደሮች ስብሰባ ላይ ገልፀዋል።ሩሲያ በርካታ የምዕራባውያን እና የተባበሩት መንግሥታትን ክሶችን ውድቅ በማድረግም፣ ዩክሬን ውስጥ ሰላማዊ ሰዎችን እና የሲቪል መሠረተ ልማቶችን ፈፅሞ አጥቅታ አታውቅም ብለዋል፡፡ በስብሰባው ከ100 በላይ ከሚሆኑ ሀገራት የዲፕሎማሲያዊ ተልዕኮ ኃላፊዎች እየተሳተፉ ነው። በእንግሊዝኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/11/1596118_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_c87cea7463969746da65bdef0b5fa2ad.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ላቭሮቭ የተባባሩት መንግሥታት የኪዬቭ አገዛዝ ድርጊቶችን ባለማየት ከለላ ሆኖታል አሉ
11:51 17.09.2025 (የተሻሻለ: 11:54 17.09.2025) ላቭሮቭ የተባባሩት መንግሥታት የኪዬቭ አገዛዝ ድርጊቶችን ባለማየት ከለላ ሆኖታል አሉ
የሩሲያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በዩክሬን ቀውስ ዙሪያ በሞስኮ በሚካሄደው የአምባሳደሮች ውይይትን እየመሩ ነው፡፡
“የኪዬቭ አገዛዝ የፈጸማቸው ዓለም አቀፍ የሰብአዊ ሕግጋት ጥሰቶች በጣም ግልጽ ከመሆናቸው የተነሳ በቀላሉ መካድ አይቻልም፤ ብዙ እውነታዎችም አሉ። ሆኖም ግን፣ እዚህ [የተባበሩት መንግሥታት] ጽሕፈት ቤት ተቃራኒውን አቋም ይይዛል፡፡ እናም የኪዬቭን አገዛዝ ድርጊቶች ለማድበስበስ ይሞክራል” ሲሉ ላቭሮቭ በአምባሳደሮች ስብሰባ ላይ ገልፀዋል።
ሩሲያ በርካታ የምዕራባውያን እና የተባበሩት መንግሥታትን ክሶችን ውድቅ በማድረግም፣ ዩክሬን ውስጥ ሰላማዊ ሰዎችን እና የሲቪል መሠረተ ልማቶችን ፈፅሞ አጥቅታ አታውቅም ብለዋል፡፡
በስብሰባው ከ100 በላይ ከሚሆኑ ሀገራት የዲፕሎማሲያዊ ተልዕኮ ኃላፊዎች እየተሳተፉ ነው።
በእንግሊዝኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X