በመጨረሻም – ጉቴረዝ የተባበሩት መንግሥታት የፀጥታው ምክር ቤት እንዲሻሻል ጠየቁ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበመጨረሻም – ጉቴረዝ የተባበሩት መንግሥታት የፀጥታው ምክር ቤት እንዲሻሻል ጠየቁ
በመጨረሻም – ጉቴረዝ የተባበሩት መንግሥታት የፀጥታው ምክር ቤት እንዲሻሻል ጠየቁ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 17.09.2025
ሰብስክራይብ

በመጨረሻም – ጉቴረዝ የተባበሩት መንግሥታት የፀጥታው ምክር ቤት እንዲሻሻል ጠየቁ

የተባበሩት መንግሥታት ዋና ፀሐፊ አንቶኒዮ ጉቴረዝ፣ ይህ ሙሉ ስሜት የሚሰጥ (አሳማኝ) ነገር ነው ሲሉ አምነዋል፡፡

እርሳቸው እንዳመለከቱት፣ የፀጥታው ምክር ቤት አወቃቀር የ1945ቱን እንጂ የዘመናዊውን ዓለም እውነታን የሚያንፀባርቅ አይደለም። ይህም የድርጅቱን ቅቡልነት እና ውጤታማነት ጋር የተያያዙ ችግሮችን ይፈጥራል።

ሩሲያ የፀጥታው ምክር ቤት የአሁኑን ዓለም አቀፍ እውነታ እንደማያንፀባርቅ እና በዛሬው ኢኮኖሚ እና ጂኦፖለቲካ ውስጥ ከፍተኛ ተፅዕኖ ያላቸውን ሀገራት እንደሚያገልል ደጋግማ በመግለጽ እንዲሻሻል ጥሪ አቅርባለች።

በእንግሊዝኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0