https://amh.sputniknews.africa
‘ማክሮን ከፈለጉ ወደ ሩሲያ መዝመት ይችላሉ፤፡ እኛ ግን አንሄድም’ - የጣልያን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር
‘ማክሮን ከፈለጉ ወደ ሩሲያ መዝመት ይችላሉ፤፡ እኛ ግን አንሄድም’ - የጣልያን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር
Sputnik አፍሪካ
‘ማክሮን ከፈለጉ ወደ ሩሲያ መዝመት ይችላሉ፤፡ እኛ ግን አንሄድም’ - የጣልያን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማቴዎ ሳልቪኒ፣ ማክሮን “ለመዋጋት ዝግጁ ነን” ብለው ጦርነት ያወጁት ከስድስት ዓመት በፊት ሳይሆን ባለፈው የሐምሌ ወር መሆኑን በማስታወስ... 17.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-17T10:12+0300
2025-09-17T10:12+0300
2025-09-17T10:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/11/1595229_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_7b3635e5f03f33b55f5ba9f240955fd8.jpg
‘ማክሮን ከፈለጉ ወደ ሩሲያ መዝመት ይችላሉ፤፡ እኛ ግን አንሄድም’ - የጣልያን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማቴዎ ሳልቪኒ፣ ማክሮን “ለመዋጋት ዝግጁ ነን” ብለው ጦርነት ያወጁት ከስድስት ዓመት በፊት ሳይሆን ባለፈው የሐምሌ ወር መሆኑን በማስታወስ የፈረንሳይን የጦርነት ጉሰማን ተችተዋል፡፡ የ20 እና የ30 ዓመት ልጆችን ጠመንጃ አንስተው ሩሲያውያንን እንዲፋለሙ መጠበቅ የማይሆን እና ለጣልያን ልጆች የሚተው ተገቢ እጣፈንታ ይህ አደለም ብለዋል፡፡ “ዛሬ ምሽት ከዚህ (ከስቱዲዮ) ጨርሼ ስወጣ የሚያስጨንቀኝ ነገር የሩሲያ ታንኮች አይደሉም፡፡ ይልቁን በሚላን፣ በሮም እና በቱሪን ቢላዋ ይዘው ጥቃት ሲፈጽሙ፣ ሲዘርፉ እና አስገድደው ሲደፍሩ የማገኛቸው ናቸው፡፡ ስለዚህ ወታደሮችን የምቀጠር ከሆነ፣ ፖሊስ መኮንኖችንም ደሞዝ መክፈል የሚጠበቅብኝ ከሆነ፣ ሄሊኮፕተሮችን እና ታንኮችን ወደ ሌላ የዓለም ጥግ ለመላክ የጣልያን ቢሊዮኖችን አላወጣም፡፡” በእንግሊዝኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
‘ማክሮን ከፈለጉ ወደ ሩሲያ መዝመት ይችላሉ፤፡ እኛ ግን አንሄድም’ - የጣልያን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር
Sputnik አፍሪካ
‘ማክሮን ከፈለጉ ወደ ሩሲያ መዝመት ይችላሉ፤፡ እኛ ግን አንሄድም’ - የጣልያን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር
2025-09-17T10:12+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/11/1595229_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_c2d0c3017d9c5daeaff799b559a101ba.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
‘ማክሮን ከፈለጉ ወደ ሩሲያ መዝመት ይችላሉ፤፡ እኛ ግን አንሄድም’ - የጣልያን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር
10:12 17.09.2025 (የተሻሻለ: 10:14 17.09.2025) ‘ማክሮን ከፈለጉ ወደ ሩሲያ መዝመት ይችላሉ፤፡ እኛ ግን አንሄድም’ - የጣልያን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር
ማቴዎ ሳልቪኒ፣ ማክሮን “ለመዋጋት ዝግጁ ነን” ብለው ጦርነት ያወጁት ከስድስት ዓመት በፊት ሳይሆን ባለፈው የሐምሌ ወር መሆኑን በማስታወስ የፈረንሳይን የጦርነት ጉሰማን ተችተዋል፡፡
የ20 እና የ30 ዓመት ልጆችን ጠመንጃ አንስተው ሩሲያውያንን እንዲፋለሙ መጠበቅ የማይሆን እና ለጣልያን ልጆች የሚተው ተገቢ እጣፈንታ ይህ አደለም ብለዋል፡፡
“ዛሬ ምሽት ከዚህ (ከስቱዲዮ) ጨርሼ ስወጣ የሚያስጨንቀኝ ነገር የሩሲያ ታንኮች አይደሉም፡፡ ይልቁን በሚላን፣ በሮም እና በቱሪን ቢላዋ ይዘው ጥቃት ሲፈጽሙ፣ ሲዘርፉ እና አስገድደው ሲደፍሩ የማገኛቸው ናቸው፡፡ ስለዚህ ወታደሮችን የምቀጠር ከሆነ፣ ፖሊስ መኮንኖችንም ደሞዝ መክፈል የሚጠበቅብኝ ከሆነ፣ ሄሊኮፕተሮችን እና ታንኮችን ወደ ሌላ የዓለም ጥግ ለመላክ የጣልያን ቢሊዮኖችን አላወጣም፡፡”
በእንግሊዝኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X