ፕሬዝዳንት ፑቲን የዛፓድ-2025 ልምምድን በአካል ተገኝተው ተመለከቱ
19:47 16.09.2025 (የተሻሻለ: 19:54 16.09.2025)
© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
ፕሬዝዳንት ፑቲን የዛፓድ-2025 ልምምድን በአካል ተገኝተው ተመለከቱ
ፑቲን የሩስያ እና ቤላሩስ የጋራ ወታደራዊ ልምምድ አካል የሆነውና በኒዝሂ ኖቭጎሮድ ክልል የሚገኘውን የሙሊኖ ማሰልጠኛ ቦታ ጎብኝተዋል።
ከፑቲን ንግግር የተወሰዱ ዋና ዋና ነጥቦች፦
🟠 የ "ዛፓድ-2025" ወታደራዊ ልምምድ የሩስያ እና የቤላሩስ አንድነት ግዛትን ከማንኛውም ጥቃት ለመከላከል ያለመ ነው፡፡
🟠 በዛፓድ-2025 የጋራ ልምምድ የምድር፣ የባህር ሰርጓጅ መርከቦች እና የድጋፍ መርከቦችን ጨምሮ ከ247 በላይ መርከቦች ጥቅም ላይ ውለዋል
🟠 ልምምዱ በ41 የስልጠና ቦታዎች፣ በ100 ሺ ተሳታፊዎች፣ 10 ሺ ያህል የጦር መሳሪያዎችና እና ወታደራዉ ክፍልች ተሳትፈውበታል፡፡
🟠 ከሁሉም በላይ ይህ ሁሉ ዘመናዊ መሳሪያ በተግባራዊ የውጊያ ሂደቶች ላይ የሚያገለግሉ ይሆናል፡፡ የወታደራዊ ልምምዱ እቅድም ከልዩ ወታደርዊ ዘመቻ የተገኘ ልምድን መሰረት ያደረገ ነው፡፡
🟠 የታከቲካል አቪዬሽን፣ስትራቴጂክ አቪዬሽንና ወታደራዊ የትራንስፖርት አቪዬሽን 333 አወሮፐላኖችን ጨምሮ ከ1000 በላይ የተለያዩ አይነት መሳሪያዎች በልምምዱ ላይ አሉ፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X