https://amh.sputniknews.africa/20250916/1592718.html
አፍሪካ ለጋዛ ፍትህ ትጠይቃለች፣ የዘር ማጥፋት ዘመቻ ትግልን ትደግፋለች ሲሉ የሞሮኮ የፖለቲካ ተንታኝ ተናገሩ
አፍሪካ ለጋዛ ፍትህ ትጠይቃለች፣ የዘር ማጥፋት ዘመቻ ትግልን ትደግፋለች ሲሉ የሞሮኮ የፖለቲካ ተንታኝ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
አፍሪካ ለጋዛ ፍትህ ትጠይቃለች፣ የዘር ማጥፋት ዘመቻ ትግልን ትደግፋለች ሲሉ የሞሮኮ የፖለቲካ ተንታኝ ተናገሩ"አብዛኞቹ የአፍሪካ ሀገራት የእስራኤልን ፖሊሲዎች እና የእስራኤል ጦር በጋዛ ውስጥ የፈጸመውን አሰቃቂ ድርጊት በመቃወም ፍትህን ለመፈለግ እና... 16.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-16T18:51+0300
2025-09-16T18:51+0300
2025-09-16T18:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/10/1592564_0:58:1280:778_1920x0_80_0_0_281ffcbede1481484d802dbd1c3860a1.jpg
አፍሪካ ለጋዛ ፍትህ ትጠይቃለች፣ የዘር ማጥፋት ዘመቻ ትግልን ትደግፋለች ሲሉ የሞሮኮ የፖለቲካ ተንታኝ ተናገሩ"አብዛኞቹ የአፍሪካ ሀገራት የእስራኤልን ፖሊሲዎች እና የእስራኤል ጦር በጋዛ ውስጥ የፈጸመውን አሰቃቂ ድርጊት በመቃወም ፍትህን ለመፈለግ እና ቀሪውን ህዝብና ግዛት ለመታደግ ለዓለምአቀፍ ትብብር ጥሪ አቅርባለች።” ሲሉ የፖለቲካ ተንታኝ አብደልሃክ ናጂብ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡ነገሩን ለመለወጥ የኢኮኖሚ እና የፖለቲካ ማዕቀብን ጨምሮ ፣ አጠቃላይ “በእስራኤል ላይ ሙሉ ጫና ለመፍጠር” ዓለም አቀፍ ንቅናቄ እንደሚያስፈልግ አሳስበዋል።እ.ኤ.አ. በታህሳስ 2023 መጨረሻ ላይ በጋዛ ሰርጥ ውስጥ የተፈጸመውን ድርጊት ተከትሎ ደቡብ አፍሪካ በእስራኤል ላይ የዘር ማጥፋት ወንጀል አቤቱታን ለዓለም አቀፉ ፍርድ ቤት ማቅረቧን አስታውሰዋል፡፡ይህም ትልቅ ተምሳሌታዊ መሆኑን ያነሱት ናጂብ በፍትህ እጦት ላይ በተቃውሞ የሚነሱትን መንግስታት ያሳያል ብለዋል።በእንግሊዝኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/10/1592564_84:0:1197:835_1920x0_80_0_0_5b3643305f9c4bc18b4aebd101019d63.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አፍሪካ ለጋዛ ፍትህ ትጠይቃለች፣ የዘር ማጥፋት ዘመቻ ትግልን ትደግፋለች ሲሉ የሞሮኮ የፖለቲካ ተንታኝ ተናገሩ
18:51 16.09.2025 (የተሻሻለ: 18:54 16.09.2025) አፍሪካ ለጋዛ ፍትህ ትጠይቃለች፣ የዘር ማጥፋት ዘመቻ ትግልን ትደግፋለች ሲሉ የሞሮኮ የፖለቲካ ተንታኝ ተናገሩ
"አብዛኞቹ የአፍሪካ ሀገራት የእስራኤልን ፖሊሲዎች እና የእስራኤል ጦር በጋዛ ውስጥ የፈጸመውን አሰቃቂ ድርጊት በመቃወም ፍትህን ለመፈለግ እና ቀሪውን ህዝብና ግዛት ለመታደግ ለዓለምአቀፍ ትብብር ጥሪ አቅርባለች።” ሲሉ የፖለቲካ ተንታኝ አብደልሃክ ናጂብ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡
ነገሩን ለመለወጥ የኢኮኖሚ እና የፖለቲካ ማዕቀብን ጨምሮ ፣ አጠቃላይ “በእስራኤል ላይ ሙሉ ጫና ለመፍጠር” ዓለም አቀፍ ንቅናቄ እንደሚያስፈልግ አሳስበዋል።
እ.ኤ.አ. በታህሳስ 2023 መጨረሻ ላይ በጋዛ ሰርጥ ውስጥ የተፈጸመውን ድርጊት ተከትሎ ደቡብ አፍሪካ በእስራኤል ላይ የዘር ማጥፋት ወንጀል አቤቱታን ለዓለም አቀፉ ፍርድ ቤት ማቅረቧን አስታውሰዋል፡፡
ይህም ትልቅ ተምሳሌታዊ መሆኑን ያነሱት ናጂብ በፍትህ እጦት ላይ በተቃውሞ የሚነሱትን መንግስታት ያሳያል ብለዋል።
በእንግሊዝኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X