የ22 ሰብሎች 90 ዝርያዎችን እያባዛ መሆኑን የኢትዮጵያ ግብርና ስርዎች ኮርፖሬሽን አስታወቀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየ22 ሰብሎች 90 ዝርያዎችን እያባዛ መሆኑን የኢትዮጵያ ግብርና ስርዎች ኮርፖሬሽን አስታወቀ
የ22 ሰብሎች 90 ዝርያዎችን እያባዛ መሆኑን የኢትዮጵያ ግብርና ስርዎች ኮርፖሬሽን አስታወቀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 16.09.2025
ሰብስክራይብ

የ22 ሰብሎች 90 ዝርያዎችን እያባዛ መሆኑን የኢትዮጵያ ግብርና ስርዎች ኮርፖሬሽን አስታወቀ

ኮርፖሬሽኑ ባሉት ስድስት የምርጥ ዘር ማባዣ አርሻ ልማት ጣቢያዎች፣ በክላስተር በተደራጁ አርሶ አደሮች ማሳ፣ በመንግሥትና በግል እርሻዎች የዘር ማብዛት ስራዎች እያከናወነ መሆኑን የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል፡፡

በሀገር አቀፍ ደረጃ ከሚቀርበው የምርጥ ዘር ፍላጎት 33 በመቶ ማሟላቱን የገለፀው ኮርፖሬሽኑ በዓመት በአማካይ ከ450 ሺህ ኩንታል በላይ ዘር ለተጠቃሚዎች እየቀረበ ነው ብሏል፡፡

በ2016/17 የምርት ዘመን 20 ሺህ 627 ሄክታር መሬትን በዘር በመሸፈን ከ460 ሺህ በላይ ምርት ማግኘት መቻሉም ተገልጿል፡፡

በሰው ሠራሽ አስተውሎት የበለፀገ ምስል

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0