https://amh.sputniknews.africa
ስፑትኒክ አፍሪካ በጥቂት ዓለም አቀፍ ሚዲያዎች ስር ለወደቀው የትርክት ቀረፃ የዓተያይ ብዝኃነት የፈነጠቀ ነው - አምባሳደር ነብዩ ተድላ
ስፑትኒክ አፍሪካ በጥቂት ዓለም አቀፍ ሚዲያዎች ስር ለወደቀው የትርክት ቀረፃ የዓተያይ ብዝኃነት የፈነጠቀ ነው - አምባሳደር ነብዩ ተድላ
Sputnik አፍሪካ
ስፑትኒክ አፍሪካ በጥቂት ዓለም አቀፍ ሚዲያዎች ስር ለወደቀው የትርክት ቀረፃ የዓተያይ ብዝኃነት የፈነጠቀ ነው - አምባሳደር ነብዩ ተድላበውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ጉዳዮች ዋና ዳይሬክተሩ ሚዲያው ቢሮውን በአዲስ አበባ መክፈቱ፣ የአፍሪካን... 16.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-16T12:39+0300
2025-09-16T12:39+0300
2025-09-16T12:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/10/1585427_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_eae96b6c2dba2a72dfdc96da70d039ee.jpg
 ስፑትኒክ አፍሪካ በጥቂት ዓለም አቀፍ ሚዲያዎች ስር ለወደቀው የትርክት ቀረፃ የዓተያይ ብዝኃነት የፈነጠቀ ነው - አምባሳደር ነብዩ ተድላበውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ጉዳዮች ዋና ዳይሬክተሩ ሚዲያው ቢሮውን በአዲስ አበባ መክፈቱ፣ የአፍሪካን ታሪክ እና እውነት ከምንጩ በመተረክ አማራጭ አመለካከቶች ቦታ እንዲያገኙ እንደሚያስችልም ገልጸዋል፡፡ " የስፑትኒክ አፍሪካ በአዲስ አበባ መገኘት ከሚዲያ ስርጭት የተሻገረ ዘርፈ ብዙ ትርጉም አለው። ሚዲያው በሰብአዊነት፣ በባሕሎች እና በሥልጣኔዎች መካከል ድልድይ ሆኖ እንደሚያገለግልም አምናለሁ" ብለዋል። አምባሳደር ነብዩ ከስፑትኒክ አፍሪካ በነበራቸው ቆይታ ሚዲያው አፍሪካዊያን ሩሲያን ይበልጥ እንዲያውቁ ያለውን እገዛም አንስተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X
Sputnik አፍሪካ
 feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
       2025
Sputnik አፍሪካ
 feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
       ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
 feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
       ስፑትኒክ አፍሪካ በጥቂት ዓለም አቀፍ ሚዲያዎች ስር ለወደቀው የትርክት ቀረፃ የዓተያይ ብዝኃነት የፈነጠቀ ነው - አምባሳደር ነብዩ ተድላ
Sputnik አፍሪካ
ስፑትኒክ አፍሪካ በጥቂት ዓለም አቀፍ ሚዲያዎች ስር ለወደቀው የትርክት ቀረፃ የዓተያይ ብዝኃነት የፈነጠቀ ነው - አምባሳደር ነብዩ ተድላ
2025-09-16T12:39+0300
true
    PT1S
Sputnik አፍሪካ
 feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
       sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ስፑትኒክ አፍሪካ በጥቂት ዓለም አቀፍ ሚዲያዎች ስር ለወደቀው የትርክት ቀረፃ የዓተያይ ብዝኃነት የፈነጠቀ ነው - አምባሳደር ነብዩ ተድላ
12:39 16.09.2025  (የተሻሻለ: 12:44 16.09.2025)  ስፑትኒክ አፍሪካ በጥቂት ዓለም አቀፍ ሚዲያዎች ስር ለወደቀው የትርክት ቀረፃ የዓተያይ ብዝኃነት የፈነጠቀ ነው - አምባሳደር ነብዩ ተድላ
በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ጉዳዮች ዋና ዳይሬክተሩ ሚዲያው ቢሮውን በአዲስ አበባ መክፈቱ፣ የአፍሪካን ታሪክ እና እውነት ከምንጩ በመተረክ አማራጭ አመለካከቶች ቦታ እንዲያገኙ እንደሚያስችልም ገልጸዋል፡፡ 
" የስፑትኒክ አፍሪካ በአዲስ አበባ መገኘት ከሚዲያ ስርጭት የተሻገረ ዘርፈ ብዙ ትርጉም አለው። ሚዲያው በሰብአዊነት፣ በባሕሎች እና በሥልጣኔዎች መካከል ድልድይ ሆኖ እንደሚያገለግልም አምናለሁ" ብለዋል።
 አምባሳደር ነብዩ ከስፑትኒክ አፍሪካ በነበራቸው ቆይታ ሚዲያው አፍሪካዊያን ሩሲያን ይበልጥ እንዲያውቁ ያለውን እገዛም አንስተዋል።
 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X