https://amh.sputniknews.africa
እስራኤል በመካከለኛው ምሥራቅ ሁሉንም ቀይ መስመሮች ጥሳለች - የግብጹ ፕሬዝዳንት
እስራኤል በመካከለኛው ምሥራቅ ሁሉንም ቀይ መስመሮች ጥሳለች - የግብጹ ፕሬዝዳንት
Sputnik አፍሪካ
እስራኤል በመካከለኛው ምሥራቅ ሁሉንም ቀይ መስመሮች ጥሳለች - የግብጹ ፕሬዝዳንት አብደል ፋታህ ኤል ሲሲ፣ የቴል አቪቭ "ኃላፊነት የጎደለው" ድርጊት ቀጣናውን "ከቁጥጥር ውጭ ወደሆነ የውጥረት አዙሪት" ሊያስገባው እንደሚችል ዶሃ በተደረገው ጉባኤ ላይ... 16.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-16T10:40+0300
2025-09-16T10:40+0300
2025-09-16T10:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/10/1584176_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_7d9e4d0689c403f046fcae41b5d2671f.jpg
እስራኤል በመካከለኛው ምሥራቅ ሁሉንም ቀይ መስመሮች ጥሳለች - የግብጹ ፕሬዝዳንት አብደል ፋታህ ኤል ሲሲ፣ የቴል አቪቭ "ኃላፊነት የጎደለው" ድርጊት ቀጣናውን "ከቁጥጥር ውጭ ወደሆነ የውጥረት አዙሪት" ሊያስገባው እንደሚችል ዶሃ በተደረገው ጉባኤ ላይ ተናግረዋል። በኳታር ላይ የተሰነዘሩትን ጥቃቶች አውግዘዋል።"ይህ የጥቃት እርምጃ የእስራኤል ድርጊቶች ማንኛውንም የፖለቲካም ሆነ ወታደራዊ አመክንዮ እንደተዉ በማያሻማ ሁኔታ ያሳያል።"እስራኤል ለጋዛ ቀውስ እልባት ለመስጠት የሚደረጉ ጥረቶችንም እያደናቀፈች መሆኑንም ጠቁመዋል።በእንግሊዘኛ ለማንበብ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/10/1584176_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_dc5e3a98ea252f7bbf3e57cd5c240422.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
እስራኤል በመካከለኛው ምሥራቅ ሁሉንም ቀይ መስመሮች ጥሳለች - የግብጹ ፕሬዝዳንት
10:40 16.09.2025 (የተሻሻለ: 10:44 16.09.2025) እስራኤል በመካከለኛው ምሥራቅ ሁሉንም ቀይ መስመሮች ጥሳለች - የግብጹ ፕሬዝዳንት
አብደል ፋታህ ኤል ሲሲ፣ የቴል አቪቭ "ኃላፊነት የጎደለው" ድርጊት ቀጣናውን "ከቁጥጥር ውጭ ወደሆነ የውጥረት አዙሪት" ሊያስገባው እንደሚችል ዶሃ በተደረገው ጉባኤ ላይ ተናግረዋል።
በኳታር ላይ የተሰነዘሩትን ጥቃቶች አውግዘዋል።
"ይህ የጥቃት እርምጃ የእስራኤል ድርጊቶች ማንኛውንም የፖለቲካም ሆነ ወታደራዊ አመክንዮ እንደተዉ በማያሻማ ሁኔታ ያሳያል።"
እስራኤል ለጋዛ ቀውስ እልባት ለመስጠት የሚደረጉ ጥረቶችንም እያደናቀፈች መሆኑንም ጠቁመዋል።
በእንግሊዘኛ ለማንበብ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X