https://amh.sputniknews.africa
የባህል ዲፕሎማሲ የኢትዮ-ሩሲያ የህዝብ ለህዝብ ግንኙነትን ለማጠናከር ወሳኝ ሚና ይጫወታል - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
የባህል ዲፕሎማሲ የኢትዮ-ሩሲያ የህዝብ ለህዝብ ግንኙነትን ለማጠናከር ወሳኝ ሚና ይጫወታል - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
Sputnik አፍሪካ
የባህል ዲፕሎማሲ የኢትዮ-ሩሲያ የህዝብ ለህዝብ ግንኙነትን ለማጠናከር ወሳኝ ሚና ይጫወታል - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ኪን-ኢትዮጵያ ቡድን በሞስኮ ያቀረበው የባህል ትርዒት የአገራቱ ህዝቦች መልክዓ ምድር ሳይገድባቸው እርስ በእርስ ይበልጥ እንዲተዋወቁ በር... 15.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-15T20:48+0300
2025-09-15T20:48+0300
2025-09-15T20:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/0f/1582175_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_6ceb7c1a319cddb59d30c92120816f1e.jpg
የባህል ዲፕሎማሲ የኢትዮ-ሩሲያ የህዝብ ለህዝብ ግንኙነትን ለማጠናከር ወሳኝ ሚና ይጫወታል - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ኪን-ኢትዮጵያ ቡድን በሞስኮ ያቀረበው የባህል ትርዒት የአገራቱ ህዝቦች መልክዓ ምድር ሳይገድባቸው እርስ በእርስ ይበልጥ እንዲተዋወቁ በር የከፈተ መሆኑን በሚኒስቴሩ የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ጉዳዮች ዋና ዳይሬክተር አምባሳደር ነብዩ ተድላ ተናግረዋል።"ትርዒቶቹ የኢትዮጵያን ጥንታዊ ባህላዊ እሴቶች ከቃላት በላይ የገለጹ ናቸው። መሰል ሁነቶች የአገራቱ ግንኙነት በአዳራሾች ከሚፈጸሙ መደበኛ ስምምነቶች ተሻግሮ ሰብአዊ መልክ እንዲኖረው ያስችላሉ" ብለዋል። ዋና ዳይሬክተሩ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ፣ የባህል ዲፕሎማሲ በብሪክስ እና በደቡብ-ደቡብ ትብብር ውስጥ ምን አይነት ሚና ሊኖረው እንደሚገባም አንስተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የባህል ዲፕሎማሲ የኢትዮ-ሩሲያ የህዝብ ለህዝብ ግንኙነትን ለማጠናከር ወሳኝ ሚና ይጫወታል - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
Sputnik አፍሪካ
የባህል ዲፕሎማሲ የኢትዮ-ሩሲያ የህዝብ ለህዝብ ግንኙነትን ለማጠናከር ወሳኝ ሚና ይጫወታል - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
2025-09-15T20:48+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/0f/1582175_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_9d5e876783ff324ae43b4143c3f4ed2a.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የባህል ዲፕሎማሲ የኢትዮ-ሩሲያ የህዝብ ለህዝብ ግንኙነትን ለማጠናከር ወሳኝ ሚና ይጫወታል - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
20:48 15.09.2025 (የተሻሻለ: 20:54 15.09.2025) የባህል ዲፕሎማሲ የኢትዮ-ሩሲያ የህዝብ ለህዝብ ግንኙነትን ለማጠናከር ወሳኝ ሚና ይጫወታል - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
ኪን-ኢትዮጵያ ቡድን በሞስኮ ያቀረበው የባህል ትርዒት የአገራቱ ህዝቦች መልክዓ ምድር ሳይገድባቸው እርስ በእርስ ይበልጥ እንዲተዋወቁ በር የከፈተ መሆኑን በሚኒስቴሩ የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ጉዳዮች ዋና ዳይሬክተር አምባሳደር ነብዩ ተድላ ተናግረዋል።
"ትርዒቶቹ የኢትዮጵያን ጥንታዊ ባህላዊ እሴቶች ከቃላት በላይ የገለጹ ናቸው። መሰል ሁነቶች የአገራቱ ግንኙነት በአዳራሾች ከሚፈጸሙ መደበኛ ስምምነቶች ተሻግሮ ሰብአዊ መልክ እንዲኖረው ያስችላሉ" ብለዋል።
ዋና ዳይሬክተሩ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ፣ የባህል ዲፕሎማሲ በብሪክስ እና በደቡብ-ደቡብ ትብብር ውስጥ ምን አይነት ሚና ሊኖረው እንደሚገባም አንስተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X