https://amh.sputniknews.africa
በግብጽ ስዊዝ ካናል አቅራቢያ በሩሲያ የኢንዱስትሪ ዞን የሚገኙ ኩባንያዎች ከ2030 በፊት ሥራ ሊጀምሩ ይችላሉ ተባለ
በግብጽ ስዊዝ ካናል አቅራቢያ በሩሲያ የኢንዱስትሪ ዞን የሚገኙ ኩባንያዎች ከ2030 በፊት ሥራ ሊጀምሩ ይችላሉ ተባለ
Sputnik አፍሪካ
በግብጽ ስዊዝ ካናል አቅራቢያ በሩሲያ የኢንዱስትሪ ዞን የሚገኙ ኩባንያዎች ከ2030 በፊት ሥራ ሊጀምሩ ይችላሉ ተባለ "ይህንን ፕሮጀክት ስልታዊ በሆነ መልኩ ለግብጽም ሆነ ለአፍሪካ አኅጉር የመግቢያ በር አድርገን እንመለከተዋለን" ሲሉ የሩሲያ ምክትል... 15.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-15T20:40+0300
2025-09-15T20:40+0300
2025-09-15T20:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/0f/1581942_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_a79f2d4ff76c86c73a8a311696e19889.jpg
በግብጽ ስዊዝ ካናል አቅራቢያ በሩሲያ የኢንዱስትሪ ዞን የሚገኙ ኩባንያዎች ከ2030 በፊት ሥራ ሊጀምሩ ይችላሉ ተባለ "ይህንን ፕሮጀክት ስልታዊ በሆነ መልኩ ለግብጽም ሆነ ለአፍሪካ አኅጉር የመግቢያ በር አድርገን እንመለከተዋለን" ሲሉ የሩሲያ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አሌክሲ ኦቨርቹክ ተናግረዋል።በተጨማሪም ግብጽ ከበርካታ ቀጣናዎች ጋር ያላት የነፃ ንግድ ስምምነት ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ውስጥ ለሚገኙ ባለሀብቶች እና ነዋሪዎች በርካታ የኢንቨስትመንት ጥቅሞችን እንደሚያስገኝ ገልፀዋል።በስዊዝ ካናል (ቦይ) አካባቢ የሩሲያ ኩባንያዎች መግባታቸው በሞስኮ እና በካይሮ መካከል ያለውን የንግድ ልማት እንደሚያጠናክር ኦቨርቹክ ተናግረዋል።በእንግሊዘኛ ለማንበብ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
በግብጽ ስዊዝ ካናል አቅራቢያ በሩሲያ የኢንዱስትሪ ዞን የሚገኙ ኩባንያዎች ከ2030 በፊት ሥራ ሊጀምሩ ይችላሉ ተባለ
Sputnik አፍሪካ
በግብጽ ስዊዝ ካናል አቅራቢያ በሩሲያ የኢንዱስትሪ ዞን የሚገኙ ኩባንያዎች ከ2030 በፊት ሥራ ሊጀምሩ ይችላሉ ተባለ
2025-09-15T20:40+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/0f/1581942_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_29110e994f42378d7122d13b337e236e.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በግብጽ ስዊዝ ካናል አቅራቢያ በሩሲያ የኢንዱስትሪ ዞን የሚገኙ ኩባንያዎች ከ2030 በፊት ሥራ ሊጀምሩ ይችላሉ ተባለ
20:40 15.09.2025 (የተሻሻለ: 20:44 15.09.2025) በግብጽ ስዊዝ ካናል አቅራቢያ በሩሲያ የኢንዱስትሪ ዞን የሚገኙ ኩባንያዎች ከ2030 በፊት ሥራ ሊጀምሩ ይችላሉ ተባለ
"ይህንን ፕሮጀክት ስልታዊ በሆነ መልኩ ለግብጽም ሆነ ለአፍሪካ አኅጉር የመግቢያ በር አድርገን እንመለከተዋለን" ሲሉ የሩሲያ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አሌክሲ ኦቨርቹክ ተናግረዋል።
በተጨማሪም ግብጽ ከበርካታ ቀጣናዎች ጋር ያላት የነፃ ንግድ ስምምነት ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ውስጥ ለሚገኙ ባለሀብቶች እና ነዋሪዎች በርካታ የኢንቨስትመንት ጥቅሞችን እንደሚያስገኝ ገልፀዋል።
በስዊዝ ካናል (ቦይ) አካባቢ የሩሲያ ኩባንያዎች መግባታቸው በሞስኮ እና በካይሮ መካከል ያለውን የንግድ ልማት እንደሚያጠናክር ኦቨርቹክ ተናግረዋል።
በእንግሊዘኛ ለማንበብ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X