https://amh.sputniknews.africa
ፓን አፍሪካኒዝም እና የኢትዮጵያ አበርክቶት፡ የአንድነት እና የጋራ ትግል ራዕይ
ፓን አፍሪካኒዝም እና የኢትዮጵያ አበርክቶት፡ የአንድነት እና የጋራ ትግል ራዕይ
Sputnik አፍሪካ
ይህ የራይዚንግ ሳውዝ ክፍል የፓን አፍሪካኒዝምን ታሪክ እና ትግል ያስቃኛል—ይህም በአህጉሪቱ እና በዳያስፖራው የትግል፣ የአንድነት እና የጋራ ምኞቶች ላይ የተመሠረተ ርዕዮተ ዓለም ነው። የአድዋ ጦርነት የተካሄደባት እንዲሁም የአፍሪካ ኅብረት ዋና... 15.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-15T19:46+0300
2025-09-15T19:46+0300
2025-09-15T19:46+0300
the rising south
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/0f/1580815_0:0:1340:754_1920x0_80_0_0_8be284c321ea8bd3203b1f7fb5c1d01c.png
ፓን አፍሪካኒዝም እና የኢትዮጵያ አበርክቶት፡ የአንድነት እና የጋራ ትግል ራዕይ
Sputnik አፍሪካ
“ፓን አፍሪካኒዝም በአፍሪካውያን እና በአፍሪካን ዲያስፖራ ቅንጀት የሚመራ አለም አቀፍ የሆነ እንቅስቃሴ ነው፤ ይሄ የምሁራን፣ የፖለቲከኞች እና ደግሞ ባህላዊ የሆነው ማህበረሰብ የጋራ የሆነ እንቅስቃሴ ነው፤ ዋናው ግቡ አንድነትን እና መተባበርን ማምጣት ነው፡፡” ጋዜጠኛ እና ተመራማሪ ሂወት አዳነ
ይህ የራይዚንግ ሳውዝ ክፍል የፓን አፍሪካኒዝምን ታሪክ እና ትግል ያስቃኛል—ይህም በአህጉሪቱ እና በዳያስፖራው የትግል፣ የአንድነት እና የጋራ ምኞቶች ላይ የተመሠረተ ርዕዮተ ዓለም ነው። የአድዋ ጦርነት የተካሄደባት እንዲሁም የአፍሪካ ኅብረት ዋና መቀመጫ እንደመሆኗ ኢትዮጵያ የአፍሪካ ጽናት እና ሉዓላዊነት ምልክት ሆና በፓን አፍሪካኒዝም እንቅስቃሴ ማዕከልንት ደምቃ ትታያለች። ጋዜጠኛ እና ተመራማሪ ሂወት አዳነ የፓን አፍሪካዊ አስተሳሰብን ታሪክ እና ለዛሬው ትውልድ ያለውን ጠቀሜታ በተመለከተ ሰፊ ማብራሪያ ሰጥተውናል።
ይህ የራይዚንግ ሳውዝ ክፍል የፓን አፍሪካኒዝምን ታሪክ እና ትግል ያስቃኛል—ይህም በአህጉሪቱ እና በዳያስፖራው የትግል፣ የአንድነት እና የጋራ ምኞቶች ላይ የተመሠረተ ርዕዮተ ዓለም ነው። የአድዋ ጦርነት የተካሄደባት እንዲሁም የአፍሪካ ኅብረት ዋና መቀመጫ እንደመሆኗ ኢትዮጵያ የአፍሪካ ጽናት እና ሉዓላዊነት ምልክት ሆና በፓን አፍሪካኒዝም እንቅስቃሴ ማዕከልንት ደምቃ ትታያለች። ጋዜጠኛ እና ተመራማሪ ሂወት አዳነ የፓን አፍሪካዊ አስተሳሰብን ታሪክ እና ለዛሬው ትውልድ ያለውን ጠቀሜታ በተመለከተ ሰፊ ማብራሪያ ሰጥተውናል።ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ Afripods – Deezer – Pocket Casts – Podcast Addict – Spotify
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/0f/1580815_168:0:1173:754_1920x0_80_0_0_0f7424f5760f042e150941838b2bac74.pngSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
аудио
ፓን አፍሪካኒዝም እና የኢትዮጵያ አበርክቶት፡ የአንድነት እና የጋራ ትግል ራዕይ
“ፓን አፍሪካኒዝም በአፍሪካውያን እና በአፍሪካን ዲያስፖራ ቅንጀት የሚመራ አለም አቀፍ የሆነ እንቅስቃሴ ነው፤ ይሄ የምሁራን፣ የፖለቲከኞች እና ደግሞ ባህላዊ የሆነው ማህበረሰብ የጋራ የሆነ እንቅስቃሴ ነው፤ ዋናው ግቡ አንድነትን እና መተባበርን ማምጣት ነው፡፡” ጋዜጠኛ እና ተመራማሪ ሂወት አዳነ
ይህ የራይዚንግ ሳውዝ ክፍል የፓን አፍሪካኒዝምን ታሪክ እና ትግል ያስቃኛል—ይህም በአህጉሪቱ እና በዳያስፖራው የትግል፣ የአንድነት እና የጋራ ምኞቶች ላይ የተመሠረተ ርዕዮተ ዓለም ነው። የአድዋ ጦርነት የተካሄደባት እንዲሁም የአፍሪካ ኅብረት ዋና መቀመጫ እንደመሆኗ ኢትዮጵያ የአፍሪካ ጽናት እና ሉዓላዊነት ምልክት ሆና በፓን አፍሪካኒዝም እንቅስቃሴ ማዕከልንት ደምቃ ትታያለች። ጋዜጠኛ እና ተመራማሪ ሂወት አዳነ የፓን አፍሪካዊ አስተሳሰብን ታሪክ እና ለዛሬው ትውልድ ያለውን ጠቀሜታ በተመለከተ ሰፊ ማብራሪያ ሰጥተውናል።