የደቡብ አፍሪካ የፋይናንስ ገበያዎች ከአሜሪካ የንግድ ቀረጥ ማስፈራሪያ በተቃራኒ ከተጠበቀው በላይ እያደጉ መሆኑ ተገለፀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየደቡብ አፍሪካ የፋይናንስ ገበያዎች ከአሜሪካ የንግድ ቀረጥ ማስፈራሪያ በተቃራኒ ከተጠበቀው በላይ እያደጉ መሆኑ ተገለፀ
የደቡብ አፍሪካ የፋይናንስ ገበያዎች ከአሜሪካ የንግድ ቀረጥ ማስፈራሪያ በተቃራኒ ከተጠበቀው በላይ እያደጉ መሆኑ ተገለፀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 15.09.2025
ሰብስክራይብ

የደቡብ አፍሪካ የፋይናንስ ገበያዎች ከአሜሪካ የንግድ ቀረጥ ማስፈራሪያ በተቃራኒ ከተጠበቀው በላይ እያደጉ መሆኑ ተገለፀ

የጆሃንስበርግ የአክሲዮን ገበያ 103 ሺህ 927 ነጥቦች በመድረስ ከፍተኛ ክብረ ወሰን አስመዝግቧል።

እ.ኤ.አ. ሰኔ 2024 ጥምር መንግስት ከተመሰረተ በኋላ የሀገሪቱ ዋናነኛ መገበያያ የሆነዉ ራንድ እየጠነከረ መጥቷል፤ አንድ የአሜሪካ ዶላር ከ17 ነጥብ 36 ራንድ ጋር እኩል ሆኗል።

የደቡብ አፍሪካ ኢኮኖሚ እ.እ.አ. በ2025 ሁለተኛ ሩብ ዓመት ውስጥ በ0 ነጥብ 8 በመቶ አድጓል፤  ይህም በሁለት ዓመታት ውስጥ የተመዘገበ ፈጣን እድገት መሆኑ ተገልጿል። መንግሥት በሦስት ዓመታት ውስጥ የ3 በመቶ ዕድገት ለማስመዝገብ አቅዷል፤ ማዕከላዊ ባንክ ደግሞ እ.ኤ.አ. በ2027 የ2 በመቶ ዕድገት እንደሚጠበቅ አስታውቋል።

በሰው ሠራሽ አስተውሎት የበለፀገ ምስል

በእንግሊዘኛ ለማንበብ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0