የፈጥኖ ደራሽ ኃይሎች በካሚካዜ በሚገኙ የሲቪል መሠረተ ልማቶች ላይ የድሮን ጥቃት መፈፀማቸውን የሱዳን ጦር አስታወቀ
20:09 14.09.2025 (የተሻሻለ: 20:14 14.09.2025)
© telegram sputnik_ethiopia
ሰብስክራይብ
የፈጥኖ ደራሽ ኃይሎች በካሚካዜ በሚገኙ የሲቪል መሠረተ ልማቶች ላይ የድሮን ጥቃት መፈፀማቸውን የሱዳን ጦር አስታወቀ
እንደ ሱዳን ጦር ገለፃ ጥቃቶቹ ዒላማ ያደረጉት፡-
🟠 የኡም-ደባኪር ኃይል ማመንጫ ጣቢያን፤
🟠 በዋይት ናይል ግዛት የሚገኙ የነዳጅ ማደያዎችን እና
🟠 የኬናና ሲቪል አውሮፕላን ማረፊያን ነው።
የሽግግር ሉዓላዊ ምክር ቤት፣ “ይህ የወንጀል ወረራ እና ከህ በፊት የተፈጸሙት ጉዳዮች በዚህ አሸባሪ ሚሊሺያ በተፈጸሙ የጦር ወንጀሎች እና በሰብአዊነት ላይ በተፈጸሙ ወንጀሎች ረጅም ዝርዝር ላይ ተደማሪ ሆኖ የቀጠለ ጥሰት ነው” ብሏል።
ምክር ቤቱ “አጠራጣሪ የቀጣናዊ እና ዓለም አቀፋዊ ዝምታ” ላይም አጽናዖት ሰጥቷል፡፡
ከማኅበራዊ ሚዲያ የተገኘ ተንቀሳቃሽ ምስል
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X