ናይጄሪያ የትምህርት ቤት ምገባ ፕሮግራምን ከትምህርት ውጭ ላሉ ሕጻናት ለማስፋት አቅዳለች

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱናይጄሪያ የትምህርት ቤት ምገባ ፕሮግራምን ከትምህርት ውጭ ላሉ ሕጻናት ለማስፋት አቅዳለች
ናይጄሪያ የትምህርት ቤት ምገባ ፕሮግራምን ከትምህርት ውጭ ላሉ ሕጻናት ለማስፋት አቅዳለች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 14.09.2025
ሰብስክራይብ

ናይጄሪያ የትምህርት ቤት ምገባ ፕሮግራምን ከትምህርት ውጭ ላሉ ሕጻናት ለማስፋት አቅዳለች

በ2026 50 ሚሊዮን ተማሪዎችን ለማድረስም የተወጠነው ማስፋፊያ በግንቦት ወር በተጀመረው እና በመጀመሪያ 20 ሚሊዮን ከትምህርት ቤት ውጭ ያሉ እና በቂ አገልግሎት ያላገኙ ሕጻናትን ላይ ያነጣጠረውን ፤ "የአማራጭ ትምህርት እና የተሻሻለ የሀገር አቀፍ የትምህርት ቤት ምገባ ፕሮጀክት" ላይ የተመሠረተ ነው።

የብሔራዊ የማኅበራዊ ኢንቨስትመንት ፕሮግራም ኤጀንሲ ዋና ሥራ አስኪያጅ አዴረሚ አዴቦዋሌ፣ የፕሮግራሙ ማስፋፊያ ሁሉንም የአንደኛ ደረጃ ትምህርት ክፍሎች እና ከትምህርት ቤት ውጭ ያሉ ሕጻናትን ያጠቃልላል።

አዴቦዋሌ የገንዘብ ድጋፉን በተመለከተ፤ ኤጀንሲው የምግብ ዋጋን በገበያ ዋጋ ላይ ከመመሥረት ይልቅ በቀጥታ ከገበሬዎች፣ አቅራቢዎች እና ሰብሳቢዎች ጋር በመገናኘት ዋጋዎችን የሚወስንበት ሥርዓት እንዳዘጋጀ አስረድተዋል።

በሰው ሰራሽ አስተውሎት የበለፀገ ምስል

በእንግሊዘኛ ለማንበብ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0