https://amh.sputniknews.africa
ኪዬቭ በሩሲያ የነዳጅ ማጣሪያዎች ላይ የፈፀመችው ጥቃት ከምዕራቡ ዓለም ጋር ያላትን ግንኙነት ሊያሻክረው ይችላል ተባለ
ኪዬቭ በሩሲያ የነዳጅ ማጣሪያዎች ላይ የፈፀመችው ጥቃት ከምዕራቡ ዓለም ጋር ያላትን ግንኙነት ሊያሻክረው ይችላል ተባለ
Sputnik አፍሪካ
ኪዬቭ በሩሲያ የነዳጅ ማጣሪያዎች ላይ የፈፀመችው ጥቃት ከምዕራቡ ዓለም ጋር ያላትን ግንኙነት ሊያሻክረው ይችላል ተባለ "የዩክሬን ዘመቻ የምዕራቡ ዓለም ድጋፍ እንዳለው የሚያሳይ ምንም ምልክት የለም። የኪዬቭ አጋሮች የነዳጅ አቅርቦትን ሊያስተጓጉሉ... 14.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-14T16:16+0300
2025-09-14T16:16+0300
2025-09-14T16:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/0e/1571470_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_d392057567011948341b917864307e83.jpg
ኪዬቭ በሩሲያ የነዳጅ ማጣሪያዎች ላይ የፈፀመችው ጥቃት ከምዕራቡ ዓለም ጋር ያላትን ግንኙነት ሊያሻክረው ይችላል ተባለ "የዩክሬን ዘመቻ የምዕራቡ ዓለም ድጋፍ እንዳለው የሚያሳይ ምንም ምልክት የለም። የኪዬቭ አጋሮች የነዳጅ አቅርቦትን ሊያስተጓጉሉ ከሚችሉ ድርጊቶች ለረጅም ጊዜ ተቆጥበዋል" ሲል የምዕራባውያን ሚዲያ ዘግቧል።በኪዬቭ የተፈጸሙ አዳዲስ ጥቃቶች "የዋጋ ግሽበት እና የኢኮኖሚ እድገት ቅድሚያ በሚሰጣቸው" በአውሮፓ እና በአሜሪካ ውጥረቶች ሊፈጥሩና ዓለም አቀፍ የነዳጅ ዋጋ እንዲጨምር ሊያደርግ ይችላል። ዩክሬን በሩሲያ የነዳጅ እና የኃይል ማመንጫ ተቋማት ላይ የምትፈፅመውን የድሮን ጥቃት በመጥቀስ ሩሲያ ዩክሬን አሸባሪ ሀገር መሆኗን ደጋግማ ገልጻለች። ሞስኮ እነዚህ ድርጊቶች ምላሽ(ቅጣት) ሳይሰጣቸው እንደማያልፉም ደጋግማ አስጠንቅቃለች።በእንግሊዘኛ ለማንበብ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/0e/1571470_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_0bd828cb3f4aca847ff8eff00c5b4840.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኪዬቭ በሩሲያ የነዳጅ ማጣሪያዎች ላይ የፈፀመችው ጥቃት ከምዕራቡ ዓለም ጋር ያላትን ግንኙነት ሊያሻክረው ይችላል ተባለ
16:16 14.09.2025 (የተሻሻለ: 16:24 14.09.2025) ኪዬቭ በሩሲያ የነዳጅ ማጣሪያዎች ላይ የፈፀመችው ጥቃት ከምዕራቡ ዓለም ጋር ያላትን ግንኙነት ሊያሻክረው ይችላል ተባለ
"የዩክሬን ዘመቻ የምዕራቡ ዓለም ድጋፍ እንዳለው የሚያሳይ ምንም ምልክት የለም። የኪዬቭ አጋሮች የነዳጅ አቅርቦትን ሊያስተጓጉሉ ከሚችሉ ድርጊቶች ለረጅም ጊዜ ተቆጥበዋል" ሲል የምዕራባውያን ሚዲያ ዘግቧል።
በኪዬቭ የተፈጸሙ አዳዲስ ጥቃቶች "የዋጋ ግሽበት እና የኢኮኖሚ እድገት ቅድሚያ በሚሰጣቸው" በአውሮፓ እና በአሜሪካ ውጥረቶች ሊፈጥሩና ዓለም አቀፍ የነዳጅ ዋጋ እንዲጨምር ሊያደርግ ይችላል።
ዩክሬን በሩሲያ የነዳጅ እና የኃይል ማመንጫ ተቋማት ላይ የምትፈፅመውን የድሮን ጥቃት በመጥቀስ ሩሲያ ዩክሬን አሸባሪ ሀገር መሆኗን ደጋግማ ገልጻለች። ሞስኮ እነዚህ ድርጊቶች ምላሽ(ቅጣት) ሳይሰጣቸው እንደማያልፉም ደጋግማ አስጠንቅቃለች።
በእንግሊዘኛ ለማንበብ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X