https://amh.sputniknews.africa
እስራኤል በየመን መዲና ሰንዓ በፈፀመችው ጥቃት ከፍተኛ ጉዳት መድረሱ ተዘገበ
እስራኤል በየመን መዲና ሰንዓ በፈፀመችው ጥቃት ከፍተኛ ጉዳት መድረሱ ተዘገበ
Sputnik አፍሪካ
እስራኤል በየመን መዲና ሰንዓ በፈፀመችው ጥቃት ከፍተኛ ጉዳት መድረሱ ተዘገበ የዕረቡን የእስራኤል ጥቃት ተከትሎ በየመን ዋና ከተማ ሰንዓ አል-ታህሪር ሰፈር በሚገኙ ሕንጻዎች ላይ ከፍተኛ ጉዳት መድረሱን አካባቢው የሚያሳየው የድሮን ቀረጻ አስረጅ... 14.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-14T14:35+0300
2025-09-14T14:35+0300
2025-09-14T14:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/0e/1570604_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_49085fcc8db9c44b9e67eff8776db17f.jpg
እስራኤል በየመን መዲና ሰንዓ በፈፀመችው ጥቃት ከፍተኛ ጉዳት መድረሱ ተዘገበ የዕረቡን የእስራኤል ጥቃት ተከትሎ በየመን ዋና ከተማ ሰንዓ አል-ታህሪር ሰፈር በሚገኙ ሕንጻዎች ላይ ከፍተኛ ጉዳት መድረሱን አካባቢው የሚያሳየው የድሮን ቀረጻ አስረጅ ሆኗል።የየመን ምንጮች እንደዘገቡት የሚዲያ ቢሮዎችን ጨምሮ የተረጋገጡ የሲቪል አገልግሎት ሕንጻዎች ተመትተዋል። በሀገሪቱ የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር መረጃ መሠረት ጥቃቱ ከ200 በላይ ሰዎችን ሲገድል በርካቶችን አቁስሏል።የእስራኤል ጦር "የአሸባሪ ቦታዎች" ተብለው በተሰየሙ በርካታ ወታደራዊ ኢላማዎች ላይ እንዳነጣጠረ አስታውቋል።በእንግሊዘኛ ለማንበብ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
እስራኤል በየመን መዲና ሰንዓ በፈፀመችው ጥቃት ከፍተኛ ጉዳት መድረሱ ተዘገበ
Sputnik አፍሪካ
እስራኤል በየመን መዲና ሰንዓ በፈፀመችው ጥቃት ከፍተኛ ጉዳት መድረሱ ተዘገበ
2025-09-14T14:35+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/0e/1570604_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_d16411c44cb3b05ab21a006b04b16b78.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
እስራኤል በየመን መዲና ሰንዓ በፈፀመችው ጥቃት ከፍተኛ ጉዳት መድረሱ ተዘገበ
14:35 14.09.2025 (የተሻሻለ: 14:44 14.09.2025) እስራኤል በየመን መዲና ሰንዓ በፈፀመችው ጥቃት ከፍተኛ ጉዳት መድረሱ ተዘገበ
የዕረቡን የእስራኤል ጥቃት ተከትሎ በየመን ዋና ከተማ ሰንዓ አል-ታህሪር ሰፈር በሚገኙ ሕንጻዎች ላይ ከፍተኛ ጉዳት መድረሱን አካባቢው የሚያሳየው የድሮን ቀረጻ አስረጅ ሆኗል።
የየመን ምንጮች እንደዘገቡት የሚዲያ ቢሮዎችን ጨምሮ የተረጋገጡ የሲቪል አገልግሎት ሕንጻዎች ተመትተዋል። በሀገሪቱ የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር መረጃ መሠረት ጥቃቱ ከ200 በላይ ሰዎችን ሲገድል በርካቶችን አቁስሏል።
የእስራኤል ጦር "የአሸባሪ ቦታዎች" ተብለው በተሰየሙ በርካታ ወታደራዊ ኢላማዎች ላይ እንዳነጣጠረ አስታውቋል።
በእንግሊዘኛ ለማንበብ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X