https://amh.sputniknews.africa
በአዲስ አበባ የተደረገው “በሕብረት ችለናል” የሕዳሴ ግድብ ምረቃ ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ
በአዲስ አበባ የተደረገው “በሕብረት ችለናል” የሕዳሴ ግድብ ምረቃ ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ
Sputnik አፍሪካ
በአዲስ አበባ የተደረገው “በሕብረት ችለናል” የሕዳሴ ግድብ ምረቃ ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ ከሌሊት ጀምሮ በመስቀል አደባባይ የተካሄደው የድጋፍ ሰልፍ ላይ ከሁሉም ክፍለ ከተሞች የተሰባሰቡ የከተማዋ ነዋሪዎች ደስታቸውን በልዩ ልዩ መንገድ... 14.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-14T09:41+0300
2025-09-14T09:41+0300
2025-09-14T09:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/0e/1565731_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_efeeac36e3d40a0f4757bccc0cc16e7d.jpg
በአዲስ አበባ የተደረገው “በሕብረት ችለናል” የሕዳሴ ግድብ ምረቃ ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ ከሌሊት ጀምሮ በመስቀል አደባባይ የተካሄደው የድጋፍ ሰልፍ ላይ ከሁሉም ክፍለ ከተሞች የተሰባሰቡ የከተማዋ ነዋሪዎች ደስታቸውን በልዩ ልዩ መንገድ ገልፀዋል፡፡“በሕብረት ችለናል” ከሚለው መሪ ቃል ባሻገር "ግድባችን የዓባይ ዘመን ትውልድ የተጋድሎ ሰንደቅ”፣ “ሕዳሴ ለማንሰራራት”፣ “ከግድቡ ወደ ወደቡ” የሚሉትን ጨምሮ በርካታ መፈክሮችን ይዘው ታይተዋል፡፡ በድጋፍ ሰልፉ ላይ ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ፣ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ እና ከንቲባ አዳነች አቤቤን ጨምሮ የመንግሥት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡ከማኅበራዊ ሚዲያ የተገኙ ምስሎች ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
በአዲስ አበባ የተደረገው “በሕብረት ችለናል” የሕዳሴ ግድብ ምረቃ ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ
Sputnik አፍሪካ
በአዲስ አበባ የተደረገው “በሕብረት ችለናል” የሕዳሴ ግድብ ምረቃ ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ
2025-09-14T09:41+0300
true
PT1S
በአዲስ አበባ የተደረገው “በሕብረት ችለናል” የሕዳሴ ግድብ ምረቃ ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ
Sputnik አፍሪካ
በአዲስ አበባ የተደረገው “በሕብረት ችለናል” የሕዳሴ ግድብ ምረቃ ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ
2025-09-14T09:41+0300
true
PT1S
በአዲስ አበባ የተደረገው “በሕብረት ችለናል” የሕዳሴ ግድብ ምረቃ ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ
Sputnik አፍሪካ
በአዲስ አበባ የተደረገው “በሕብረት ችለናል” የሕዳሴ ግድብ ምረቃ ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ
2025-09-14T09:41+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/0e/1565731_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_18db0979c8b69d11f4bbef6a5c7b01ff.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia