https://amh.sputniknews.africa/20250913/1560318.html
የአውሮፓ ፓርላማ በእስር ላይ በሚገኘው የአየርላንድ-ቶጎ ዜጋ ላይ ያሳለፈውን ውሳኔ ተከትሎ፤ ቶጎ የአውሮፓ ህብረት አምባሳደርን ለተቃውሞ ጠራች
የአውሮፓ ፓርላማ በእስር ላይ በሚገኘው የአየርላንድ-ቶጎ ዜጋ ላይ ያሳለፈውን ውሳኔ ተከትሎ፤ ቶጎ የአውሮፓ ህብረት አምባሳደርን ለተቃውሞ ጠራች
Sputnik አፍሪካ
የአውሮፓ ፓርላማ በእስር ላይ በሚገኘው የአየርላንድ-ቶጎ ዜጋ ላይ ያሳለፈውን ውሳኔ ተከትሎ፤ ቶጎ የአውሮፓ ህብረት አምባሳደርን ለተቃውሞ ጠራች ሐሙስ የጸደቀው የውሳኔ ሃሳብ ቶጎ እ.አ.አ በ2018 በተከለከሉ የተቃውሞ ሰልፎች ላይ በመሳተፋቸው እና... 13.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-13T13:14+0300
2025-09-13T13:14+0300
2025-09-13T20:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/0d/1565499_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_aa4003e34fb3793149915ea4f88287b9.jpg
የአውሮፓ ፓርላማ በእስር ላይ በሚገኘው የአየርላንድ-ቶጎ ዜጋ ላይ ያሳለፈውን ውሳኔ ተከትሎ፤ ቶጎ የአውሮፓ ህብረት አምባሳደርን ለተቃውሞ ጠራች ሐሙስ የጸደቀው የውሳኔ ሃሳብ ቶጎ እ.አ.አ በ2018 በተከለከሉ የተቃውሞ ሰልፎች ላይ በመሳተፋቸው እና “በውስጣዊ ደኅንነት ላይ አሲረዋል” በሚል ክስ የ10 ዓመት እስር ከተላለፈባቸው 13 ግለሰቦች አንዱ የሆነው አብዱል አዚዝ ጎማ እንዲፈታ በጥብቅ አሳስቧል። ውሳኔው ጎማ "በድብቅ” እንደታሰረ እና “ማሰቃየት” ደርሶበታል በማለት ወቀሳ አቅርቧል። የቶጎ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የውሳኔ ሃሳቡን፤ "በፍርድ ሂደቱ እና በሉዓላዊነት ላይ የተቃጣ ግልፅ ጣልቃ ገብነት" እንደሆነ አደርጎ እንደሚወስደው አስታውቋል።በሰው ሠራሽ አስተውህሎት የበለፀገ ምሥልበእንግሊዝኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/0d/1565499_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_06dcbf526827c37d5c01eb5b0fe50e4d.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአውሮፓ ፓርላማ በእስር ላይ በሚገኘው የአየርላንድ-ቶጎ ዜጋ ላይ ያሳለፈውን ውሳኔ ተከትሎ፤ ቶጎ የአውሮፓ ህብረት አምባሳደርን ለተቃውሞ ጠራች
13:14 13.09.2025 (የተሻሻለ: 20:24 13.09.2025) የአውሮፓ ፓርላማ በእስር ላይ በሚገኘው የአየርላንድ-ቶጎ ዜጋ ላይ ያሳለፈውን ውሳኔ ተከትሎ፤ ቶጎ የአውሮፓ ህብረት አምባሳደርን ለተቃውሞ ጠራች
ሐሙስ የጸደቀው የውሳኔ ሃሳብ ቶጎ እ.አ.አ በ2018 በተከለከሉ የተቃውሞ ሰልፎች ላይ በመሳተፋቸው እና “በውስጣዊ ደኅንነት ላይ አሲረዋል” በሚል ክስ የ10 ዓመት እስር ከተላለፈባቸው 13 ግለሰቦች አንዱ የሆነው አብዱል አዚዝ ጎማ እንዲፈታ በጥብቅ አሳስቧል። ውሳኔው ጎማ "በድብቅ” እንደታሰረ እና “ማሰቃየት” ደርሶበታል በማለት ወቀሳ አቅርቧል።
የቶጎ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የውሳኔ ሃሳቡን፤ "በፍርድ ሂደቱ እና በሉዓላዊነት ላይ የተቃጣ ግልፅ ጣልቃ ገብነት" እንደሆነ አደርጎ እንደሚወስደው አስታውቋል።
በሰው ሠራሽ አስተውህሎት የበለፀገ ምሥል
በእንግሊዝኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X