https://amh.sputniknews.africa
አሜሪካ፣ ሳዑዲ አረቢያ፣ የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች እና ግብፅ በሱዳን ለሶስት ወር የሚቆይ የሰብዓዊ ተኩስ አቁም ስምምነት እንዲደረግ ጥሪ አቀረቡ
አሜሪካ፣ ሳዑዲ አረቢያ፣ የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች እና ግብፅ በሱዳን ለሶስት ወር የሚቆይ የሰብዓዊ ተኩስ አቁም ስምምነት እንዲደረግ ጥሪ አቀረቡ
Sputnik አፍሪካ
አሜሪካ፣ ሳዑዲ አረቢያ፣ የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች እና ግብፅ በሱዳን ለሶስት ወር የሚቆይ የሰብዓዊ ተኩስ አቁም ስምምነት እንዲደረግ ጥሪ አቀረቡ በሱዳን ላለው ችግር ወታደራዊ መፍትሄ አይኖርም ያሉት የሀገራቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች፤ አሁን ያለው... 13.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-13T11:42+0300
2025-09-13T11:42+0300
2025-09-13T11:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/0d/1559491_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_7e7d4de7fd7c9a1fc618c2ac9c0b6cf5.jpg
አሜሪካ፣ ሳዑዲ አረቢያ፣ የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች እና ግብፅ በሱዳን ለሶስት ወር የሚቆይ የሰብዓዊ ተኩስ አቁም ስምምነት እንዲደረግ ጥሪ አቀረቡ በሱዳን ላለው ችግር ወታደራዊ መፍትሄ አይኖርም ያሉት የሀገራቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች፤ አሁን ያለው ሁኔታ ተቀባይነት ለሌለው ሰቆቃ የሚዳርግ እና ሰላምን አደጋ ላይ የሚጥል እንደሆነ አፅንኦት ሰጥተዋል። ከስምምነቱ በኋላ ዘላቂ የተኩስ አቁም እና በዘጠኝ ወር ውስጥ ወደ ሲቪል አስተዳደር ሽግግር እንዲደረግ ጠይቀዋል። የጋራ መግለጫው ከዚህ ቀደም ሱዳንን ተቆጣጥሮ የነበረው እና በግጭቱ ወቅት ጦሩን ደግፎ የተሰለፈው የሙስሊም ወንድማማቾች ቡድን ሚናን ውድቅ አድርጓል።በእንግሊዝኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/0d/1559491_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_e899d32946ae15d0a36cff827ce2fe83.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አሜሪካ፣ ሳዑዲ አረቢያ፣ የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች እና ግብፅ በሱዳን ለሶስት ወር የሚቆይ የሰብዓዊ ተኩስ አቁም ስምምነት እንዲደረግ ጥሪ አቀረቡ
11:42 13.09.2025 (የተሻሻለ: 11:44 13.09.2025) አሜሪካ፣ ሳዑዲ አረቢያ፣ የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች እና ግብፅ በሱዳን ለሶስት ወር የሚቆይ የሰብዓዊ ተኩስ አቁም ስምምነት እንዲደረግ ጥሪ አቀረቡ
በሱዳን ላለው ችግር ወታደራዊ መፍትሄ አይኖርም ያሉት የሀገራቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች፤ አሁን ያለው ሁኔታ ተቀባይነት ለሌለው ሰቆቃ የሚዳርግ እና ሰላምን አደጋ ላይ የሚጥል እንደሆነ አፅንኦት ሰጥተዋል። ከስምምነቱ በኋላ ዘላቂ የተኩስ አቁም እና በዘጠኝ ወር ውስጥ ወደ ሲቪል አስተዳደር ሽግግር እንዲደረግ ጠይቀዋል።
የጋራ መግለጫው ከዚህ ቀደም ሱዳንን ተቆጣጥሮ የነበረው እና በግጭቱ ወቅት ጦሩን ደግፎ የተሰለፈው የሙስሊም ወንድማማቾች ቡድን ሚናን ውድቅ አድርጓል።
በእንግሊዝኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X