የማሊ ጦር በሴጉ ክልል አሸባሪዎችን እንደደመሰሰ አስታወቀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየማሊ ጦር በሴጉ ክልል አሸባሪዎችን እንደደመሰሰ አስታወቀ
የማሊ ጦር በሴጉ ክልል አሸባሪዎችን እንደደመሰሰ አስታወቀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 12.09.2025
ሰብስክራይብ

የማሊ ጦር በሴጉ ክልል አሸባሪዎችን እንደደመሰሰ አስታወቀ

በአካባቢው የታጠቁ ሰዎች መኖራቸውን የደህነነት መረጃ ካመላከተ በኋላ ዘመቻው መጀመሩን ያሳወቀው መግለጫ፤ ቡድኑን ለማስወገድ የጦር ኃይሎች ጓድ ወደ ሥፍራው በማቅናት እርምጃ መውሰዱን ገልጿል።

በተካሄደው ኦፕሬሽን አስር የሚጠጉ ታጣቂዎች መያዛቸውን ይፋ ያደረገው ሠራዊቱ፤ የጦር መሳሪያዎችና ሞተር ሳይክሎችን ጨምሮ ከፍተኛ መጠን ያለው ንብረት በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታወቋል።

ተጨማሪ የፍለጋ እና አካባቢውን የማጥራት ሥራዎች አሁንም በመካሄድ ላይ መሆናቸውን በመግለጫው ተጠቁሟል።

በሰው ሠራሽ አስተውሎት የበለፀገ ምሥል

በእንግሊዝኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0