https://amh.sputniknews.africa/20250912/1558204.html
የማሊ ጦር በሴጉ ክልል አሸባሪዎችን እንደደመሰሰ አስታወቀ
የማሊ ጦር በሴጉ ክልል አሸባሪዎችን እንደደመሰሰ አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
የማሊ ጦር በሴጉ ክልል አሸባሪዎችን እንደደመሰሰ አስታወቀ በአካባቢው የታጠቁ ሰዎች መኖራቸውን የደህነነት መረጃ ካመላከተ በኋላ ዘመቻው መጀመሩን ያሳወቀው መግለጫ፤ ቡድኑን ለማስወገድ የጦር ኃይሎች ጓድ ወደ ሥፍራው በማቅናት እርምጃ መውሰዱን ገልጿል።... 12.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-12T20:28+0300
2025-09-12T20:28+0300
2025-09-12T20:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/0c/1558050_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_70b1af197cb80110066cc663b26d8273.jpg
የማሊ ጦር በሴጉ ክልል አሸባሪዎችን እንደደመሰሰ አስታወቀ በአካባቢው የታጠቁ ሰዎች መኖራቸውን የደህነነት መረጃ ካመላከተ በኋላ ዘመቻው መጀመሩን ያሳወቀው መግለጫ፤ ቡድኑን ለማስወገድ የጦር ኃይሎች ጓድ ወደ ሥፍራው በማቅናት እርምጃ መውሰዱን ገልጿል። በተካሄደው ኦፕሬሽን አስር የሚጠጉ ታጣቂዎች መያዛቸውን ይፋ ያደረገው ሠራዊቱ፤ የጦር መሳሪያዎችና ሞተር ሳይክሎችን ጨምሮ ከፍተኛ መጠን ያለው ንብረት በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታወቋል። ተጨማሪ የፍለጋ እና አካባቢውን የማጥራት ሥራዎች አሁንም በመካሄድ ላይ መሆናቸውን በመግለጫው ተጠቁሟል። በሰው ሠራሽ አስተውሎት የበለፀገ ምሥልበእንግሊዝኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/0c/1558050_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_72ce0d9cf8d373bb6160d79ce82d92cd.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የማሊ ጦር በሴጉ ክልል አሸባሪዎችን እንደደመሰሰ አስታወቀ
20:28 12.09.2025 (የተሻሻለ: 20:34 12.09.2025) የማሊ ጦር በሴጉ ክልል አሸባሪዎችን እንደደመሰሰ አስታወቀ
በአካባቢው የታጠቁ ሰዎች መኖራቸውን የደህነነት መረጃ ካመላከተ በኋላ ዘመቻው መጀመሩን ያሳወቀው መግለጫ፤ ቡድኑን ለማስወገድ የጦር ኃይሎች ጓድ ወደ ሥፍራው በማቅናት እርምጃ መውሰዱን ገልጿል።
በተካሄደው ኦፕሬሽን አስር የሚጠጉ ታጣቂዎች መያዛቸውን ይፋ ያደረገው ሠራዊቱ፤ የጦር መሳሪያዎችና ሞተር ሳይክሎችን ጨምሮ ከፍተኛ መጠን ያለው ንብረት በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታወቋል።
ተጨማሪ የፍለጋ እና አካባቢውን የማጥራት ሥራዎች አሁንም በመካሄድ ላይ መሆናቸውን በመግለጫው ተጠቁሟል።
በሰው ሠራሽ አስተውሎት የበለፀገ ምሥል
በእንግሊዝኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X