https://amh.sputniknews.africa
የደቡብ አፍሪካ ሕገ-መንግሥታዊ ፍርድ ቤት ባሎች የሚስቶቻቸውን የአባት ስም መጠቀም እንዲችሉ ፈቀደ
የደቡብ አፍሪካ ሕገ-መንግሥታዊ ፍርድ ቤት ባሎች የሚስቶቻቸውን የአባት ስም መጠቀም እንዲችሉ ፈቀደ
Sputnik አፍሪካ
የደቡብ አፍሪካ ሕገ-መንግሥታዊ ፍርድ ቤት ባሎች የሚስቶቻቸውን የአባት ስም መጠቀም እንዲችሉ ፈቀደ "ይህ ልማድ በቅኝ ግዛት ከሰሃራ ደቡባዊ ክፍል የሚገኙ የአፍሪካ ሀገራትን የገዙ ሀገራት ባወጡት ሕግ ምክንያት የመጣ ነው" ሲል ፍርድ ቤቱ ሃሙስ ዕለት... 12.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-12T19:53+0300
2025-09-12T19:53+0300
2025-09-12T19:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/0c/1557382_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_6da6ee2e300f26b02b43c8f5738ae99e.jpg
የደቡብ አፍሪካ ሕገ-መንግሥታዊ ፍርድ ቤት ባሎች የሚስቶቻቸውን የአባት ስም መጠቀም እንዲችሉ ፈቀደ "ይህ ልማድ በቅኝ ግዛት ከሰሃራ ደቡባዊ ክፍል የሚገኙ የአፍሪካ ሀገራትን የገዙ ሀገራት ባወጡት ሕግ ምክንያት የመጣ ነው" ሲል ፍርድ ቤቱ ሃሙስ ዕለት ገልጿል። በታሪክ በብዙ የአፍሪካ ባሕሎች ሴቶች ከጋብቻ በኋላ ስማቸውን ይዘው መጠሪያቸው በነበረበት እንደሚቀጥልና ልጆች የእናታቸውን የቤተሰብ ስም ይወርሱ እንደነበርም አብራርቷል፡፡በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/0c/1557382_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_ab65947dc35078d3a0b3f32c460b99bf.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የደቡብ አፍሪካ ሕገ-መንግሥታዊ ፍርድ ቤት ባሎች የሚስቶቻቸውን የአባት ስም መጠቀም እንዲችሉ ፈቀደ
19:53 12.09.2025 (የተሻሻለ: 19:54 12.09.2025) የደቡብ አፍሪካ ሕገ-መንግሥታዊ ፍርድ ቤት ባሎች የሚስቶቻቸውን የአባት ስም መጠቀም እንዲችሉ ፈቀደ
"ይህ ልማድ በቅኝ ግዛት ከሰሃራ ደቡባዊ ክፍል የሚገኙ የአፍሪካ ሀገራትን የገዙ ሀገራት ባወጡት ሕግ ምክንያት የመጣ ነው" ሲል ፍርድ ቤቱ ሃሙስ ዕለት ገልጿል።
በታሪክ በብዙ የአፍሪካ ባሕሎች ሴቶች ከጋብቻ በኋላ ስማቸውን ይዘው መጠሪያቸው በነበረበት እንደሚቀጥልና ልጆች የእናታቸውን የቤተሰብ ስም ይወርሱ እንደነበርም አብራርቷል፡፡
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X