https://amh.sputniknews.africa
በገበያ ተኮር ግብርና የመጀመሪያው ምዕራፍ የተገኙ ውጤቶችን ለማላቅ እየሠራን ነው - የግብርና ሚኒስቴር
በገበያ ተኮር ግብርና የመጀመሪያው ምዕራፍ የተገኙ ውጤቶችን ለማላቅ እየሠራን ነው - የግብርና ሚኒስቴር
Sputnik አፍሪካ
በገበያ ተኮር ግብርና የመጀመሪያው ምዕራፍ የተገኙ ውጤቶችን ለማላቅ እየሠራን ነው - የግብርና ሚኒስቴር አርሶ አደሩ ከቤተሰብ ፍጆታ ባለፈ እሴት የተጨመረባቸው ምርቶችን በስፋት ለገበያ ማቅረብ እንዲችል፤ ለግብርና ሜካናይዜሽን ልዩ ትኩረት መሰጠቱን... 12.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-12T18:34+0300
2025-09-12T18:34+0300
2025-09-12T18:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/0c/1555735_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_55480f623ba9af380d573a55493f35b2.jpg
በገበያ ተኮር ግብርና የመጀመሪያው ምዕራፍ የተገኙ ውጤቶችን ለማላቅ እየሠራን ነው - የግብርና ሚኒስቴር አርሶ አደሩ ከቤተሰብ ፍጆታ ባለፈ እሴት የተጨመረባቸው ምርቶችን በስፋት ለገበያ ማቅረብ እንዲችል፤ ለግብርና ሜካናይዜሽን ልዩ ትኩረት መሰጠቱን የግብርና ሚኒስትር ዴኤታ ፍቅሩ ረጋሳ (ዶ/ር) ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። "ገበያ ተኮር ግብርና ሜካናይዜሽን የሚሳለጥበት እና አርሶ አደሮች ተደራጅተው ወደ አግሪ ቢዝነስ በመግባት ትልቅ እመርታ የሚያሳዩበት ነው። በሁለተኛው ምዕራፍ ይህንን ሥራ በክልሎች ይበልጥ ለማስፋት እና ለማላቅ ርብርብ ይደረጋል" ብለዋል። ሚኒስትር ዴኤታው በግብርና ሜካናይዜሽን ምርት እና ምርታማነትን ለማሳደግ፤ የተበጣጠሱ መሬቶችን ወደ ክላስተር እርሻ የማስገባት ፋይዳንም አንስተዋል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
በገበያ ተኮር ግብርና የመጀመሪያው ምዕራፍ የተገኙ ውጤቶችን ለማላቅ እየሠራን ነው - የግብርና ሚኒስቴር
Sputnik አፍሪካ
በገበያ ተኮር ግብርና የመጀመሪያው ምዕራፍ የተገኙ ውጤቶችን ለማላቅ እየሠራን ነው - የግብርና ሚኒስቴር
2025-09-12T18:34+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/0c/1555735_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_12967e3a0dbd1aa2297f66276099e9d8.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በገበያ ተኮር ግብርና የመጀመሪያው ምዕራፍ የተገኙ ውጤቶችን ለማላቅ እየሠራን ነው - የግብርና ሚኒስቴር
18:34 12.09.2025 (የተሻሻለ: 18:44 12.09.2025) በገበያ ተኮር ግብርና የመጀመሪያው ምዕራፍ የተገኙ ውጤቶችን ለማላቅ እየሠራን ነው - የግብርና ሚኒስቴር
አርሶ አደሩ ከቤተሰብ ፍጆታ ባለፈ እሴት የተጨመረባቸው ምርቶችን በስፋት ለገበያ ማቅረብ እንዲችል፤ ለግብርና ሜካናይዜሽን ልዩ ትኩረት መሰጠቱን የግብርና ሚኒስትር ዴኤታ ፍቅሩ ረጋሳ (ዶ/ር) ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
"ገበያ ተኮር ግብርና ሜካናይዜሽን የሚሳለጥበት እና አርሶ አደሮች ተደራጅተው ወደ አግሪ ቢዝነስ በመግባት ትልቅ እመርታ የሚያሳዩበት ነው። በሁለተኛው ምዕራፍ ይህንን ሥራ በክልሎች ይበልጥ ለማስፋት እና ለማላቅ ርብርብ ይደረጋል" ብለዋል።
ሚኒስትር ዴኤታው በግብርና ሜካናይዜሽን ምርት እና ምርታማነትን ለማሳደግ፤ የተበጣጠሱ መሬቶችን ወደ ክላስተር እርሻ የማስገባት ፋይዳንም አንስተዋል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X