https://amh.sputniknews.africa/20250912/1553084.html
ከኢትዮጵያ ጋር ያለን ግንኙነት ይበልጥ እየተጠናከረ ይሄዳል ብለን እንጠብቃለን - የቤላሩስ ፕሬዝዳንት
ከኢትዮጵያ ጋር ያለን ግንኙነት ይበልጥ እየተጠናከረ ይሄዳል ብለን እንጠብቃለን - የቤላሩስ ፕሬዝዳንት
Sputnik አፍሪካ
ከኢትዮጵያ ጋር ያለን ግንኙነት ይበልጥ እየተጠናከረ ይሄዳል ብለን እንጠብቃለን - የቤላሩስ ፕሬዝዳንትፕሬዝዳንት ሉካሼንኮ በቤላሩስ የኢትዮጵያ አምባሳደር ገነት ተሾመን ሹመት በተቀበሉበት ወቅት የተናገሩት ነው፡፡"በካዛን ከብሪክስ የመሪዎች ጉባዔ ጎን... 12.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-12T17:31+0300
2025-09-12T17:31+0300
2025-09-12T17:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/0c/1552930_40:0:831:445_1920x0_80_0_0_824209edc480086cb33caa81ba0fefc4.jpg
ከኢትዮጵያ ጋር ያለን ግንኙነት ይበልጥ እየተጠናከረ ይሄዳል ብለን እንጠብቃለን - የቤላሩስ ፕሬዝዳንትፕሬዝዳንት ሉካሼንኮ በቤላሩስ የኢትዮጵያ አምባሳደር ገነት ተሾመን ሹመት በተቀበሉበት ወቅት የተናገሩት ነው፡፡"በካዛን ከብሪክስ የመሪዎች ጉባዔ ጎን ለጎን ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጋር ግንኙነታችንን ለማሳደግ ስምምነት ላይ የተደረሰባቸው ጉዳዮች በተቻለ ፍጥነት እንደሚተገበሩ እጠበቃለሁ፡፡... የጋራ ፍኖተ ካርታ አዘጋጅተን ከግብርና ማሽነሪ፣ በቤላሩስ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ኢትዮጵያውያን ተማሪዎችን ተቀበሎ እስከ ማሠልጠን ድረስ በሁሉም ዘርፍ መሥራት ይኖርብናል" ሲሉም አሌክሳንደር ሉካሼንኮ አክለዋል፡፡የቤላሩስ መሪ ኢትዮጵያን በምስራቅ አፍሪካ የቤላሩስ የረጅም ጊዜ እና ታማኝ አጋር ሲሉ ገልፀዋታል። "ለኢትዮጵያ ገለልተኛ የውጭ ጉዳይ መርህ ትልቅ አክብሮት አለን። በቁልፍ ዓለም አቀፍ አጀንዳዎች ላይ ያላችሁን በመርህ ላይ የተመሠረተ አቋም እንገነዘባለን፤ እንጋራችኋለንም" ብለዋል፡፡አምባሳደር ገነት ተሾመ በበኩላቸው ኢትዮጵያ የግብርና ዘርፉን ለማዘመን ከቤላሩስ ጋር የጀመረችውን ወዳጅነት አጠናክራ እንደምትቀጥል አረጋግጠዋል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/0c/1552930_139:0:732:445_1920x0_80_0_0_5d1c31ea5a87f0da5045b3b3671398d8.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ከኢትዮጵያ ጋር ያለን ግንኙነት ይበልጥ እየተጠናከረ ይሄዳል ብለን እንጠብቃለን - የቤላሩስ ፕሬዝዳንት
17:31 12.09.2025 (የተሻሻለ: 17:34 12.09.2025) ከኢትዮጵያ ጋር ያለን ግንኙነት ይበልጥ እየተጠናከረ ይሄዳል ብለን እንጠብቃለን - የቤላሩስ ፕሬዝዳንት
ፕሬዝዳንት ሉካሼንኮ በቤላሩስ የኢትዮጵያ አምባሳደር ገነት ተሾመን ሹመት በተቀበሉበት ወቅት የተናገሩት ነው፡፡
"በካዛን ከብሪክስ የመሪዎች ጉባዔ ጎን ለጎን ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጋር ግንኙነታችንን ለማሳደግ ስምምነት ላይ የተደረሰባቸው ጉዳዮች በተቻለ ፍጥነት እንደሚተገበሩ እጠበቃለሁ፡፡... የጋራ ፍኖተ ካርታ አዘጋጅተን ከግብርና ማሽነሪ፣ በቤላሩስ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ኢትዮጵያውያን ተማሪዎችን ተቀበሎ እስከ ማሠልጠን ድረስ በሁሉም ዘርፍ መሥራት ይኖርብናል" ሲሉም አሌክሳንደር ሉካሼንኮ አክለዋል፡፡
የቤላሩስ መሪ ኢትዮጵያን በምስራቅ አፍሪካ የቤላሩስ የረጅም ጊዜ እና ታማኝ አጋር ሲሉ ገልፀዋታል።
"ለኢትዮጵያ ገለልተኛ የውጭ ጉዳይ መርህ ትልቅ አክብሮት አለን። በቁልፍ ዓለም አቀፍ አጀንዳዎች ላይ ያላችሁን በመርህ ላይ የተመሠረተ አቋም እንገነዘባለን፤ እንጋራችኋለንም" ብለዋል፡፡
አምባሳደር ገነት ተሾመ በበኩላቸው ኢትዮጵያ የግብርና ዘርፉን ለማዘመን ከቤላሩስ ጋር የጀመረችውን ወዳጅነት አጠናክራ እንደምትቀጥል አረጋግጠዋል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X