https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ እና ኢስዋቲኒ በግብርና ዘርፍ በጋራ ለመሥራት ተስማሙ
ኢትዮጵያ እና ኢስዋቲኒ በግብርና ዘርፍ በጋራ ለመሥራት ተስማሙ
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ እና ኢስዋቲኒ በግብርና ዘርፍ በጋራ ለመሥራት ተስማሙየኢስዋቲኒ ጠቅላይ ሚኒስትር ራስል ሚሶ ድላሚኒ በጅማ ዞን የቡና እርሻ እና የከተማዋን የኮሪደር ልማት እንዲሁም የአባ ጅፋር ቤተ-መንግሥትን እንደጎበኙ የግብርና ሚኒስትር አዲሱ አረጋ... 12.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-12T14:19+0300
2025-09-12T14:19+0300
2025-09-12T14:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/0c/1550756_0:75:1280:795_1920x0_80_0_0_0567aefaf833b40003f002cad9e5c3b6.jpg
ኢትዮጵያ እና ኢስዋቲኒ በግብርና ዘርፍ በጋራ ለመሥራት ተስማሙየኢስዋቲኒ ጠቅላይ ሚኒስትር ራስል ሚሶ ድላሚኒ በጅማ ዞን የቡና እርሻ እና የከተማዋን የኮሪደር ልማት እንዲሁም የአባ ጅፋር ቤተ-መንግሥትን እንደጎበኙ የግብርና ሚኒስትር አዲሱ አረጋ ገልፀዋል፡፡ “ጅማ የቡና መገኛ ናት፤ ቡና ማብቀል ደግሞ ወጣቶችን ጨምሮ ለሕዝቡ መተዳደሪያ እንደሆነ ተመልክተናል፡፡ ኢኮኖሚያችንን የመለወጥ አቅም ያለውን የቡና ልማት ወደ ላቀ ደረጃ የምናሳድግበት ግዜ አሁን ነው” ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በኤክስ ገፃቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ አመልክተዋል፡፡ኢትዮጵያ እና ኢስዋቲኒ በአትክልትና ፍራፍሬ እንዲሁም ለስኳር የሚሆን የሸንኮራ አገዳ ልማት ላይ በጋራ ለመሥራት መግባባት ላይ እንደደረሱም ሚኒስትሩ አዲሱ አረጋ ይፋ አድርገዋል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/0c/1550756_60:0:1220:870_1920x0_80_0_0_4ae393b400e8994381e5374686b8b5f6.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ እና ኢስዋቲኒ በግብርና ዘርፍ በጋራ ለመሥራት ተስማሙ
14:19 12.09.2025 (የተሻሻለ: 14:24 12.09.2025) ኢትዮጵያ እና ኢስዋቲኒ በግብርና ዘርፍ በጋራ ለመሥራት ተስማሙ
የኢስዋቲኒ ጠቅላይ ሚኒስትር ራስል ሚሶ ድላሚኒ በጅማ ዞን የቡና እርሻ እና የከተማዋን የኮሪደር ልማት እንዲሁም የአባ ጅፋር ቤተ-መንግሥትን እንደጎበኙ የግብርና ሚኒስትር አዲሱ አረጋ ገልፀዋል፡፡
“ጅማ የቡና መገኛ ናት፤ ቡና ማብቀል ደግሞ ወጣቶችን ጨምሮ ለሕዝቡ መተዳደሪያ እንደሆነ ተመልክተናል፡፡ ኢኮኖሚያችንን የመለወጥ አቅም ያለውን የቡና ልማት ወደ ላቀ ደረጃ የምናሳድግበት ግዜ አሁን ነው” ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በኤክስ ገፃቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ አመልክተዋል፡፡
ኢትዮጵያ እና ኢስዋቲኒ በአትክልትና ፍራፍሬ እንዲሁም ለስኳር የሚሆን የሸንኮራ አገዳ ልማት ላይ በጋራ ለመሥራት መግባባት ላይ እንደደረሱም ሚኒስትሩ አዲሱ አረጋ ይፋ አድርገዋል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X