https://amh.sputniknews.africa
የኪን ኢትዮጵያ ቡድን በሩሲያ ሴንትፒተርስበርግ ከተማ የመጀመሪያውን መድረክ አቀረበ
የኪን ኢትዮጵያ ቡድን በሩሲያ ሴንትፒተርስበርግ ከተማ የመጀመሪያውን መድረክ አቀረበ
Sputnik አፍሪካ
የኪን ኢትዮጵያ ቡድን በሩሲያ ሴንትፒተርስበርግ ከተማ የመጀመሪያውን መድረክ አቀረበከ70 በላይ የባሕል ቡድን አባላትን ያቀፈው “የኢትዮጵያ ማንሠራራት ብስራት” ቡድን የሙዚቃ ትዕይንት እና የባሕል አልባሳት ትርዒት አቅርቧል፡፡በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር... 12.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-12T11:25+0300
2025-09-12T11:25+0300
2025-09-12T11:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/0c/1548234_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_0e7760d4f4d73b4db42b048534e79f0a.jpg
የኪን ኢትዮጵያ ቡድን በሩሲያ ሴንትፒተርስበርግ ከተማ የመጀመሪያውን መድረክ አቀረበከ70 በላይ የባሕል ቡድን አባላትን ያቀፈው “የኢትዮጵያ ማንሠራራት ብስራት” ቡድን የሙዚቃ ትዕይንት እና የባሕል አልባሳት ትርዒት አቅርቧል፡፡በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ዋና ዳይሬክተር አምባሳደር ነብዩ ተድላ፤ ልዑኩ አሌክሳንደሪስኪ ቴዓትርን በሙዚቃ፣ ጭፈራ፣ ፋሽን እና ቡና አድምቆት እንዳመሸ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ ገልፀዋል፡፡የኪን ኢትዮጵያ ቡድን እስከ መስከረም 5 ድረስ በሩሲያ በሚኖረው ቆይታ በተለያዩ መድረኮች ትርዒቱን ያቀርባል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የኪን ኢትዮጵያ ቡድን በሩሲያ ሴንትፒተርስበርግ ከተማ የመጀመሪያውን መድረክ አቀረበ
Sputnik አፍሪካ
የኪን ኢትዮጵያ ቡድን በሩሲያ ሴንትፒተርስበርግ ከተማ የመጀመሪያውን መድረክ አቀረበ
2025-09-12T11:25+0300
true
PT1S
የኪን ኢትዮጵያ ቡድን በሩሲያ ሴንትፒተርስበርግ ከተማ የመጀመሪያውን መድረክ አቀረበ
Sputnik አፍሪካ
የኪን ኢትዮጵያ ቡድን በሩሲያ ሴንትፒተርስበርግ ከተማ የመጀመሪያውን መድረክ አቀረበ
2025-09-12T11:25+0300
true
PT1S
የኪን ኢትዮጵያ ቡድን በሩሲያ ሴንትፒተርስበርግ ከተማ የመጀመሪያውን መድረክ አቀረበ
Sputnik አፍሪካ
የኪን ኢትዮጵያ ቡድን በሩሲያ ሴንትፒተርስበርግ ከተማ የመጀመሪያውን መድረክ አቀረበ
2025-09-12T11:25+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/0c/1548234_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_560b3a45c0011f7e4f33ce5f05045546.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia