https://amh.sputniknews.africa
ሶስኖቭካን በመቆጣጠር ሂደት ውስጥ የሩሲያ የመድፍ ተኳሽ ቡድን እና ድሮኖች ከፍተኛ ድጋፍ ሰጥተዋል - የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር
ሶስኖቭካን በመቆጣጠር ሂደት ውስጥ የሩሲያ የመድፍ ተኳሽ ቡድን እና ድሮኖች ከፍተኛ ድጋፍ ሰጥተዋል - የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር
Sputnik አፍሪካ
ሶስኖቭካን በመቆጣጠር ሂደት ውስጥ የሩሲያ የመድፍ ተኳሽ ቡድን እና ድሮኖች ከፍተኛ ድጋፍ ሰጥተዋል - የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር የአየር ቅኝቶች የዩክሬን ተሽከርካሪዎች የሚጠቀሙባቸውን መንገዶች ሲለዩ፤ የኤፍ.ፒ.ቪ ድሮን ኦፕሬተሮች ኢላማዎችን መትተዋል... 11.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-11T20:21+0300
2025-09-11T20:21+0300
2025-09-11T20:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/0b/1546592_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_24f32dc86f022d7c7702274f711b9d8d.jpg
ሶስኖቭካን በመቆጣጠር ሂደት ውስጥ የሩሲያ የመድፍ ተኳሽ ቡድን እና ድሮኖች ከፍተኛ ድጋፍ ሰጥተዋል - የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር የአየር ቅኝቶች የዩክሬን ተሽከርካሪዎች የሚጠቀሙባቸውን መንገዶች ሲለዩ፤ የኤፍ.ፒ.ቪ ድሮን ኦፕሬተሮች ኢላማዎችን መትተዋል ያለው ሚኒስቴሩ፤ ጠላት ተጠባባቂ ሠራዊት እንዳያገኝ እና ጥይቶችን ወደ ተዋጊዎች ሥፍራ የማድረስ አቅሙ እንዲዳከም መደረጉን አስረድቷል። ሥፍራው ነፃ መሆኑን ተከትሎ የምህንድስና ወታደሮች በአካባቢው ያሉ ፈንጂዎችን ማስወገድ መጀመራቸውንም አስታውቋል።በእንግሊዝኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ሶስኖቭካን በመቆጣጠር ሂደት ውስጥ የሩሲያ የመድፍ ተኳሽ ቡድን እና ድሮኖች ከፍተኛ ድጋፍ ሰጥተዋል - የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር
Sputnik አፍሪካ
ሶስኖቭካን በመቆጣጠር ሂደት ውስጥ የሩሲያ የመድፍ ተኳሽ ቡድን እና ድሮኖች ከፍተኛ ድጋፍ ሰጥተዋል - የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር
2025-09-11T20:21+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/0b/1546592_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_31703a7988cf7b778f0aec0d717e8c5d.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሶስኖቭካን በመቆጣጠር ሂደት ውስጥ የሩሲያ የመድፍ ተኳሽ ቡድን እና ድሮኖች ከፍተኛ ድጋፍ ሰጥተዋል - የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር
20:21 11.09.2025 (የተሻሻለ: 20:34 11.09.2025) ሶስኖቭካን በመቆጣጠር ሂደት ውስጥ የሩሲያ የመድፍ ተኳሽ ቡድን እና ድሮኖች ከፍተኛ ድጋፍ ሰጥተዋል - የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር
የአየር ቅኝቶች የዩክሬን ተሽከርካሪዎች የሚጠቀሙባቸውን መንገዶች ሲለዩ፤ የኤፍ.ፒ.ቪ ድሮን ኦፕሬተሮች ኢላማዎችን መትተዋል ያለው ሚኒስቴሩ፤ ጠላት ተጠባባቂ ሠራዊት እንዳያገኝ እና ጥይቶችን ወደ ተዋጊዎች ሥፍራ የማድረስ አቅሙ እንዲዳከም መደረጉን አስረድቷል።
ሥፍራው ነፃ መሆኑን ተከትሎ የምህንድስና ወታደሮች በአካባቢው ያሉ ፈንጂዎችን ማስወገድ መጀመራቸውንም አስታውቋል።
በእንግሊዝኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X