https://amh.sputniknews.africa
ለመጀመሪያ ጊዜ በሚካሄደው የሩሲያ-አረብ ሀገራት የመሪዎች ጉባኤ ሁሉም የባሕረ ሰላጤው አረብ ሀገራት መሪዎች ይገኛሉ - ላቭሮቭ
ለመጀመሪያ ጊዜ በሚካሄደው የሩሲያ-አረብ ሀገራት የመሪዎች ጉባኤ ሁሉም የባሕረ ሰላጤው አረብ ሀገራት መሪዎች ይገኛሉ - ላቭሮቭ
Sputnik አፍሪካ
ለመጀመሪያ ጊዜ በሚካሄደው የሩሲያ-አረብ ሀገራት የመሪዎች ጉባኤ ሁሉም የባሕረ ሰላጤው አረብ ሀገራት መሪዎች ይገኛሉ - ላቭሮቭ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የመሪዎቹ የመወያያ ዝርዝር ጉዳይ ዝግጁ መሆኑን የሩሲያ-ባሕረ ሰላጤ የትብብር ምክር ቤት... 11.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-11T19:37+0300
2025-09-11T19:37+0300
2025-09-11T19:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/0b/1545711_0:66:1280:786_1920x0_80_0_0_ebb66bb6de0d33b903e94d29b7518e18.jpg
ለመጀመሪያ ጊዜ በሚካሄደው የሩሲያ-አረብ ሀገራት የመሪዎች ጉባኤ ሁሉም የባሕረ ሰላጤው አረብ ሀገራት መሪዎች ይገኛሉ - ላቭሮቭ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የመሪዎቹ የመወያያ ዝርዝር ጉዳይ ዝግጁ መሆኑን የሩሲያ-ባሕረ ሰላጤ የትብብር ምክር ቤት የሚኒስትሮች ስብሰባን ተከትሎ ተናግረዋል። በቅርቡ እስራኤል በዶሃ የፈፀመችው ጥቃት በቀጣናው ላይ አሉታዊ ውጤት እንደሚኖረውም ጠቁመዋል። ላቭሮቭ አክለውም "ስድስቱ የአረብ ሀገራት ፕሬዝዳንቶች እና መሪዎች የሚወያዩበትን ጉዳዮች፣ እቅዶች እና ተነሳሽነቶች እናዘጋጃለን" ብለዋል። ከመካከለኛው ምስራቅ እና ከሰሜን አፍሪካ የአረብ ሀገራት ተወካዮች እንዲሁም የምስራቅ አፍሪካ የአረብ ሊግ አባላት ጥቅምት 5 በሞስኮ በሚካሄደው የመሪዎች ጉባኤ ላይ ይሳተፋሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ ሚኒስቴሩ አስታውቋል።በእንግሊዝኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/0b/1545711_72:0:1208:852_1920x0_80_0_0_31cdeaf737ad52eda0612a438aaf5311.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ለመጀመሪያ ጊዜ በሚካሄደው የሩሲያ-አረብ ሀገራት የመሪዎች ጉባኤ ሁሉም የባሕረ ሰላጤው አረብ ሀገራት መሪዎች ይገኛሉ - ላቭሮቭ
19:37 11.09.2025 (የተሻሻለ: 19:44 11.09.2025) ለመጀመሪያ ጊዜ በሚካሄደው የሩሲያ-አረብ ሀገራት የመሪዎች ጉባኤ ሁሉም የባሕረ ሰላጤው አረብ ሀገራት መሪዎች ይገኛሉ - ላቭሮቭ
የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የመሪዎቹ የመወያያ ዝርዝር ጉዳይ ዝግጁ መሆኑን የሩሲያ-ባሕረ ሰላጤ የትብብር ምክር ቤት የሚኒስትሮች ስብሰባን ተከትሎ ተናግረዋል።
በቅርቡ እስራኤል በዶሃ የፈፀመችው ጥቃት በቀጣናው ላይ አሉታዊ ውጤት እንደሚኖረውም ጠቁመዋል።
ላቭሮቭ አክለውም "ስድስቱ የአረብ ሀገራት ፕሬዝዳንቶች እና መሪዎች የሚወያዩበትን ጉዳዮች፣ እቅዶች እና ተነሳሽነቶች እናዘጋጃለን" ብለዋል።
ከመካከለኛው ምስራቅ እና ከሰሜን አፍሪካ የአረብ ሀገራት ተወካዮች እንዲሁም የምስራቅ አፍሪካ የአረብ ሊግ አባላት ጥቅምት 5 በሞስኮ በሚካሄደው የመሪዎች ጉባኤ ላይ ይሳተፋሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ ሚኒስቴሩ አስታውቋል።
በእንግሊዝኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X