https://amh.sputniknews.africa
#viral | የኔፓል ሚኒስትሮች ከሀገሪቱ የፖለቲካ ቀውስ በሄሊኮፕተር ሲያመልጡ የሚያሳየው ምሥል መነጋገሪያ ሆኗል
#viral | የኔፓል ሚኒስትሮች ከሀገሪቱ የፖለቲካ ቀውስ በሄሊኮፕተር ሲያመልጡ የሚያሳየው ምሥል መነጋገሪያ ሆኗል
Sputnik አፍሪካ
#viral | የኔፓል ሚኒስትሮች ከሀገሪቱ የፖለቲካ ቀውስ በሄሊኮፕተር ሲያመልጡ የሚያሳየው ምሥል መነጋገሪያ ሆኗል ተቃዋሚዎች ከታች እየተመለከቱ፤ የኔፓል ሚኒስትሮች እና የቅርብ ወዳጆቻቸው ገመድ ተጠቅመው በወታደራዊ ሄሊኮፕተር አምልጠዋል። ዘ ታይምስ... 11.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-11T19:28+0300
2025-09-11T19:28+0300
2025-09-11T19:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/0b/1545493_0:350:576:674_1920x0_80_0_0_91658230bb1ac90e186a0f75dec0aa80.jpg
#viral | የኔፓል ሚኒስትሮች ከሀገሪቱ የፖለቲካ ቀውስ በሄሊኮፕተር ሲያመልጡ የሚያሳየው ምሥል መነጋገሪያ ሆኗል ተቃዋሚዎች ከታች እየተመለከቱ፤ የኔፓል ሚኒስትሮች እና የቅርብ ወዳጆቻቸው ገመድ ተጠቅመው በወታደራዊ ሄሊኮፕተር አምልጠዋል። ዘ ታይምስ ኦፍ ኢንዲያ ተንቀሳቃሽ ምሥሉ መቼ እንደተቀረፀ ማረጋገጫ ሳይሰጥ ለዘገባው ተጠቅሞታል። ይህ በእንዲህ እንዳለ የሀገር ውስጥ ጋዜጣ ተቃዋሚዎች ሶስቱንም የመንግሥት አካላት መቆጣጠራቸውን ጠቁሞ፤ ሁከቱን “ታሪካዊ እና ከዚህ በፊት ታይቶ የማይታወቅ” ሲል ገልፆታል።በእንግሊዝኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
#viral | የኔፓል ሚኒስትሮች ከሀገሪቱ የፖለቲካ ቀውስ በሄሊኮፕተር ሲያመልጡ የሚያሳየው ምሥል መነጋገሪያ ሆኗል
Sputnik አፍሪካ
#viral | የኔፓል ሚኒስትሮች ከሀገሪቱ የፖለቲካ ቀውስ በሄሊኮፕተር ሲያመልጡ የሚያሳየው ምሥል መነጋገሪያ ሆኗል
2025-09-11T19:28+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/0b/1545493_0:296:576:728_1920x0_80_0_0_219997cda9f550bbb779d771557d8835.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
#viral | የኔፓል ሚኒስትሮች ከሀገሪቱ የፖለቲካ ቀውስ በሄሊኮፕተር ሲያመልጡ የሚያሳየው ምሥል መነጋገሪያ ሆኗል
19:28 11.09.2025 (የተሻሻለ: 19:34 11.09.2025) #viral | የኔፓል ሚኒስትሮች ከሀገሪቱ የፖለቲካ ቀውስ በሄሊኮፕተር ሲያመልጡ የሚያሳየው ምሥል መነጋገሪያ ሆኗል
ተቃዋሚዎች ከታች እየተመለከቱ፤ የኔፓል ሚኒስትሮች እና የቅርብ ወዳጆቻቸው ገመድ ተጠቅመው በወታደራዊ ሄሊኮፕተር አምልጠዋል።
ዘ ታይምስ ኦፍ ኢንዲያ ተንቀሳቃሽ ምሥሉ መቼ እንደተቀረፀ ማረጋገጫ ሳይሰጥ ለዘገባው ተጠቅሞታል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ የሀገር ውስጥ ጋዜጣ ተቃዋሚዎች ሶስቱንም የመንግሥት አካላት መቆጣጠራቸውን ጠቁሞ፤ ሁከቱን “ታሪካዊ እና ከዚህ በፊት ታይቶ የማይታወቅ” ሲል ገልፆታል።
በእንግሊዝኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X