ሩሲያ የፍልስጤምን ጉዳይ ለመፍታትና የፍልስጤማውያንን መብት ለማስጠበቅ የምታደርገውን ጥረት ኳታር ታደንቃለች - የኳታር ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱሩሲያ የፍልስጤምን ጉዳይ ለመፍታትና የፍልስጤማውያንን መብት ለማስጠበቅ የምታደርገውን ጥረት ኳታር ታደንቃለች - የኳታር ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር
ሩሲያ የፍልስጤምን ጉዳይ ለመፍታትና የፍልስጤማውያንን መብት ለማስጠበቅ የምታደርገውን ጥረት ኳታር ታደንቃለች - የኳታር ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር - Sputnik አፍሪካ, 1920, 11.09.2025
ሰብስክራይብ

 ሩሲያ የፍልስጤምን ጉዳይ ለመፍታትና የፍልስጤማውያንን መብት ለማስጠበቅ የምታደርገውን ጥረት ኳታር ታደንቃለች - የኳታር ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር

የኳታር ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሱልጣን አብዱላዚዝ አል ሙራይኪ ይህንን ያሉት፤ በሶቺ በተካሄደው የሩሲያ-ባሕረ ሰላጤ የትብብር ምክር ቤት የሚኒስትሮች ስብሰባ ላይ በሰጡት መግለጫ ነው።

የሚኒስትሩ ተጨማሪ ቁልፍ መግለጫዎች፦

🟠 ኳታር ለመካከለኛው ምስራቅ አለመረጋጋት እስራኤልን ሙሉ በሙሉ ተጠያቂ አድርጋለች።

🟠 ኳታር በጋዛ ሰርጥ የተኩስ አቁም ለማሳካት ጥረቷን ትቀጥላለች።

🟠 ዶሃ በኔታኒያሁ በሚመራው የእስራኤል አገዛዝ መንግሥታዊ ሽብርተኝነት ተፈፅሞባታል። ሀገሪቱ በእስራኤል ጥቃት ዙሪያ ሁሉንም ሕጋዊ እርምጃዎች መውሰድ ጀምራለች።

🟠 የባሕረ ሰላጤዋ ሀገር የሕዝቦችን የራስን እድል በራስ የመወሰንና የመከበር መብት ለማስጠበቅ፤ ከስትራቴጂክ አጋሮቿ ጋር በመተባበር ፍትሕን ለማስፈን እና ዓለም አቀፍ ሕጋዊነትን ለማፅናት ትሠራለች።

በእንግሊዝኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0