"የባሕረ ሰላጤ ምክር ቤት አባል ሀገር ላይ የሚደረግ ጥቃት በጠቅላላ ድርጅቱ ላይ እንደተቃጣ ይቆጠራል" - የኩዌት ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ"የባሕረ ሰላጤ ምክር ቤት አባል ሀገር ላይ የሚደረግ ጥቃት በጠቅላላ ድርጅቱ ላይ እንደተቃጣ ይቆጠራል" - የኩዌት ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር
የባሕረ ሰላጤ ምክር ቤት አባል ሀገር ላይ የሚደረግ ጥቃት በጠቅላላ ድርጅቱ ላይ እንደተቃጣ ይቆጠራል - የኩዌት ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር - Sputnik አፍሪካ, 1920, 11.09.2025
ሰብስክራይብ

"የባሕረ ሰላጤ ምክር ቤት አባል ሀገር ላይ የሚደረግ ጥቃት በጠቅላላ ድርጅቱ ላይ እንደተቃጣ ይቆጠራል" - የኩዌት ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር

እስራኤል ኳታር ላይ የሰነዘረችው ጥቃት አደገኛ መካካር እና ዶሃ በመካከለኛው ምስራቅ ሰላም ለማስፈን የምታደርገውን ጥረት የሚያደናቅፍ መሆኑን አብዱላህ አሊ አል ያህያ ተናግረዋል።

በሶቺ በተካሄደው የሩሲያ-ባሕረ ሰላጤ ትብብር ምክር ቤት የሚኒስትሮች ስብሰባ ላይ የኩዌት ውጭ ጉዳይ ሚኒሰትር ቁልፍ መግለጫዎች፡-

▪የእስራኤል ወረራ ሳይቆም እና ነጻ የሆነች ሀገረ ፍልስጤም እስካልተመሠረተች ድረስ ዘላቂ መረጋጋት ሊኖር አይችልም።

▪ኩዌት እስራኤል በጋዛ ሰርጥ የምትከተለውን የረሃብ እና ዜጎችን የማፈናቀል ፖሊሲ በድጋሚ ታወግዛለች።

▪የሰብዓዊ እርዳታ ወደ ጋዛ እንዳይገባ የተጣለውን ገደብ ማንሳት አስፈላጊ እንደሆነ አጽንኦት ትሰጣለች።

▪መጪው የሩሲያ እና የአረብ ሀገራት የመሪዎች ጉባኤ በትብብር እና ግንኙነት ዙሪያ ለሁለቱ ወገኖች ፍሬያማ ውጤት እንደሚያስገኝ ኩዌት ተስፋ ታደርጋለች።

ℹ በታሪክ የመጀመሪያው የሩሲያና የአረብ ሀገራት የመሪዎች ጉባኤ እ.ኤ.አ ጥቅምት 15 በሞስኮ ይካሄዳል።

በእንግሊዝኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0