የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የኢትዮጵያን የአረንጓዴ ተነሳሽነቶች አወደሰ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የኢትዮጵያን የአረንጓዴ ተነሳሽነቶች አወደሰ
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የኢትዮጵያን የአረንጓዴ ተነሳሽነቶች አወደሰ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 11.09.2025
ሰብስክራይብ

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የኢትዮጵያን የአረንጓዴ ተነሳሽነቶች አወደሰ

የተባበሩት መንግሥታት የአየር ንብረት ትግበራ ረዳት ዋና ፀኃፊ ሴልዊን ሃርት፤ ኢትዮጵያ በኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች እና የኃይል አቅርቦት እንቅስቃሴ ለዓለም ማሳያ እንደሆነች ተናግረዋል።

የኢትዮጵያን የአየር ንብረት ለውጥ ፖሊሲዎች ያደነቁት ሴልዊን ሃርት፤ የአህጉሪቱ ሰፊ የንፁህ ኢነርጂ አቅም በኢንቨስትመንት እና በፖሊሲ ድጋፍ እጦት እንደተስተጓጎለ አጽንኦት ሰጥተዋል።

የአፍሪካን ብልፅግና እና የኃይል ነፃነት ለማረጋገጥ ሁሉም ሀገራት አዲስ ብሔራዊ የአየር ንብረት ትግበራ እቅዶችን ወደ ሥራ እንዲያስገቡ ጠይቀዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0